Follow me if you believe in GOD

My Thoughts

19.11.2016
አምላኬና ንጉሤ ሆይ ታላቅነትህን ዐውጃለሁ የምስጋና መዝሙር ፻፬፭
ለዘላለምም አመስግንሃለሁ በየቀኑ አመስግንሃለሁ ለዘላለምም ስምህን
እቀድሳለሁ እግዚአብሔር ታላቅ ነው ከፍተኛ ምስጋናም የሚገባው ነው
ታላቅነቱም ሰው ከሚያስተውለው በላይ ነው ድንቅ ሥራህ ከትውልድ
እስከ ትውልድ ሲመሰገን ይኖራል ሕዝቦችም ታላላቅ ሥራዎህን
ያውጃሉ ስለ ክብርህና ስለ ግርማህ ታላቅነት ያወራሉ እኔም ድንቅ
ስለሆነው ሥራህ አስላስላለሁ ሕዝቦች አስደናቂ ስለሆኑት ታላላቅ
ሥራዎጭን ይናገራሉ እኔም ታላቅነትን ዐውጃለሁ ስለ ታላቅ ቸርነጥ
ይናገራሉ ስለ ቅንነትም ይዘምራሉ እግዚአብሔር ርኀሩኀና መሐሪ
ነው ለቁጣ የዘገየና በዘላለማዊ ፍቅር የተሞላ ነው እርሱ ለሰው ሁሉ
ቸር ነው ለፍጡሮቹም ሁሉ ይራራል እግዚአብሔር ሆይ ፍጡሮችሁ 
ሁሉ ያመሰግኑሃል ሕዝቦጭም ሁሉ ያወድሱሃል ስለ ንጉሥነጥ  ግርማ
ያወራሉ ስለ ኀይልህም ይናገራሉ በዚህ ዐይነት ሰዎች ሁሉ በኀይልህ
ስላደረግሃቸው ታላላቅ ሥራዎችና ስለ መንግሥጥ ዘላለማዊ ነው
አንተም ለዘላለም ንጉሥ ነህ እግዚአብሔር በቃል ኪዳኑ የታመነ ነው
እርሱ የሚያደርገው ሁሉ መልካም ነው በመከራ ላይ የሚገኙትን
ይረዳችዋል የወደቁትንም ያነሣችዋል ሕይወት ያላቸው ፍጥረታት
ሁሉ በተስፋ ወደ አንተ ይመለከታሉ አንተም በሚያስፈልጋቸው ጊዜ
ምግባቸውን ትሰጣቸዋለህ የሚበቃቸውን ይህል ትሰጣቸዋለህ የሁሉንም
ፍላጎት ታረካለህ እግዚአብሔር በሚያደርገው ሁሉ እውነተኛ ነው
በሥራውም ሁሉ ቸር ነው እግዚአብሔር ለሚጠሩት ሁሉ ወይም
ባለማወላወል ለሚጠሩት ሁሉ ቅርብ ነው በአክብሮት ለሚፈሩት
የሚያስፈልጋቸውን ነገር ሁሉ ይሰጣቸዋል ጨኸታቸውንም ሰምቶ
እርሱን የሚወዱትን ሁሉ ይጠብቃል ክፉዎችን ግን ይደመስሳል
እኔ ሁልጊዜ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ እርሱ የፈጠራቸው
ሁሉ ቅዱስ ስሙን ለዘላለም ያወድሱ ክብር ምስጋና ይድረሰው
ለዘላለም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን  አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን


የእግዚአብሔር ፍቅር አዲስኪ ዳንና  ዳዊት መጽሐፈ  መዝሙር  ፻፫
ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ የእግዚአብሔርን ቅዱስ ስም
በሙሉ ልቤ አመስግናለሁ ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ
ቸርነቱን ሁሉ አትርሺ ኃጢአቴን ሁሉ ይቅር ይላል ሕመሜንም
ሁሉ ይፈውሳል ወደ መቃብር ከመውረድ ይጠብቀኛል በፍቅርና
በምሕረትም ይባርከኛል እንደ ንስር ጉልማሳና ብርቱ እንድሆን
ሕይወቴን በመልካም ነገር ይሞላታል እግዚአብሔር ለተጨቄኑት
ይፈርዳል መብታቸውንም ይስጣቸዋል ዕቅዱን ለሙሴ ገለጠለት
የእስራኤል ሕዝቦች አስደናቂ ሥራዎቹን እንዲያዩ አደረገ
እግዚአብሔር መሐሪና ይቅር ባይ ነው ተግሣጹን አያስረዝምም
ለዘላለምም አይቄጣም በኃጢአታችን መጠን አልቀጣንም
በበደላችንም ልክ አልከፈለንም ሰማይ ከምድር ከፍ የሚለውን
ያህል እግዚአብሔር ለሚፈሩት የሚሰጠው ፍቅር ታላቅ ነው
ምሥራቅ ከምዕራብ የሚርቀውን ያህል እግዚአብሔር ኃጢአታችንን
ከእኛ ያርቀዋል አባት ለልጆቹ የሚራራላቸውን ያህል እግዚአብሔርም
የሚፈሩትን ይራራላቸዋል እግዚአብሔር ከምን እንደተፈጠርን ያውቃል
ዐፈር መሆናችንንም ያስታውሳል እኛ እኮ ሕይወታችን እንደ ሣር ነው
እንደሚያድግና እንደሚያብብ እንደ ዱር አበባ ነው ምክንያቱም የዱር
አበባ ነፋስ በሚነፍስበት ጊዜ ወዲያው ይጠፋል በዚያ ስፍራ እንደነበረ
እንኳ አይታወቅም ነገር ግን እግዚአብሔር ለሚያከብሩት ሁሉ ፍቅሩን
ለዘላለም ያሳያቸዋል ቸርነቱም ከትውልድ ወደ ትውልድ ይተላለፋል
ይህንንም የሚያደርገው ቃል ኪዳኑን ቢጠብቁ ትእዛዙንም በታማኝነት
ቢፈጽሙ ነው የእግዚአብሔር ዙፋን በሰማይ ነው የእርሱም መንግሥት
ከሁሉ በላይ ነው የሚናገረውን የምታዳምጡ ትእዛዛቱንም የምትፈጽሙ
እናንተ ኀያላንና ብርቱዎች መላእክቱ እግዚአብሔርን አመስግኑ አገልጋዮቹ
የሆናችሁ ፈቃዱንም የምትፈጽሙ እናንተ የሰማይ ኀያላን እግዚአብሔርን
አመስግኑ በግዛቱ ሁሉ የምትገኙ ፍጥረቶቹ እግዚአብሔርን አመስግኑ ነፍሴ
ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን



ይህ እግዚአብሔር  ከዘላለም እስከ ዘላለም አምላካችን ነው እርሱም በዘመናት ሁሉ
ይመራናል ብላችሁ ንገሩ መጽሐፈ መዝሙር  ፬፰_፬፱ ሕዝቦች ሁሉ ይህን ስሙ በዓለም የምትኖሩ
ሁሉ ይህን አድምጡከፍተኞችና ዝቅተኞች ሀብታሞችና ድኾች ስሙ አሳቤ ጥልቅ ሆኖ በጥበብ የተሞላ ነው የጥበብ
ቃላትንም እናገራለሁ አሳቤን ወደ ምሳሌዎች አዘነብላለሁ የምሳሌዎችንም ትርጉም በገና በመደርደር
እገልጣለሁ ክፉዎች ጠላቶቼ አደጋ ሊያደርሱብኝ ሲከብቡኝ አልፈራም እንዲሁም በሀብታችው ብዛት
የሚመኩ ክፉ ሰዎች ቢከብቡኝም አልፈራም ምክንያቱ ሰው ራሱን መቤዠትም ሆነ ለሕይወቱ ቤዛ
የሚሆነውን ዋጋ ለእግዚአብሔር መክፈል አይችልም ለሰው ሕይወት የሚከፈለው ዋጋ እጅግ ብዙ ነው
የቱንም ያህል ቢከፈል በቂ አይሆንም እንዳይሞትና ወደ መቃብር እንዳይወርድ ለዘላለም እንዲኖር
ለማድረግ የቱንም ያህል ቢከፊል በቂ አይሆንም ማንም እንደሚያውቅ ጠቢባን እንዃ ከሞኞችና
ከሰነፎች እኩል ይሞታሉ ሁሉም ሀብታችውን ትተው ይሄዳሉ ምንም እንኳ የብዙ መሬት ባለንብረቶች ነን
ብለው ቢመኩም እርሱን ለሌሎች ትተው በመቃብር ይኖራሉ መቃብርም ለዘላለም ቤታቸው ይሆናል
ሰውን ገናናነቱ ከሞት አያድነውም የቱንም ያህል ዝነኛ ቢሆን እንደ እንሰሳ መሞቱ አይቀርም በራሳቸው
የሚያደንቁ ተከታዮቻቸው ተካፋዮች በመሆን ቃላቸውን የሚያደንቁ ተከታዮቻቸው ሁሉ ምን እንደሚደርስባቸው
እዩ እነርሱ ዕድል ፈንታቸው እንደ በግ ወደ መታረድ መነዳት ነው ሞትም እንደ  እረኛ ሆኖ ይጠብቃቸዋል
ሥጋቸውም ከክብር መኖሪያው ርቆ በመቃብር ውስጥ ይበሰብሳል ደጋግ ሰዎችም በማለዳ ተነሥተው በእነርሱ
ላይ ሥልጣናቸውን ያሳያሉ እኔንም እግዚአብሔር ይታደገኛል ከሞትም ኀይል ያድነኛል ሰው ሀብታም ሲሆን
የቤቱም ብልጽግና እየበዛ ሲሄድ አትፍራው ምክንያቱም በሚሞትበት ጊዜ ምንም ነገር አይወስድም ሀብቱም
ከእርሱ ጋር ወደ መቃብር አይወርድም  ሰው በሕይወቱ ዘመን  ሁሉ ቢመሰገንም እንኳ በሞት ተለይቶ ዳግመኛ
ብርሃንንን ወደማያይበት ወደ ቀድሞ አባቶች ይሄዳል ያለ ማስተዋል ሀብት ያካበተ ሰው እንደ እንሰሳ  መሞቱ
አይቀርም ክብር ምስጋና ይድረሰውም ለዘለዓለሙ አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን



እግዚአብሔር ከሁሉ በላይ ነው ለእግዚአብሔር አዲስ
መዝሙር  ዘምሩ በምድ  የምትኖሩ  ሕዝቦች  ሁሉ
ለእግዚአብሔር ዘምሩ አመስግኑትም የአዳኝነቱን መልካም
ዜና በየቀኑ አብሥሩ ለመንግሥታት ሁሉ ክብሩን አስታውቁ
ለሕዝቦቹም ሁሉ ታላቅ ሥራውን አውሩ እግዚአብሔር ታላቅ
ነው ከፍ ያለ ምስጋና ይገባዋል ከአማልክት ሁሉ ይልቅ ሊከበር
ይገባዋል ሌሎች ሕዝቦች የሚሰግዱላቸው አማልክት ጣዖታት
ናቸው እግዚአብሔር ግን ሰማይን የፈጠረ አምላክ ነው በዙሪያው
ያለው ክብርና ግርማ ነው መቅደሱንም ኀይልና ውበት ሞልቶታል
በምድር የምትኖሩ ሕዝቦች ሁሉ እግዚአብሔርን አመስግኑ ስለ
ክብሩና ስለ ኀይሉ አወድሱት የእግዚአብሔር ክቡር ስም አመስግኑ
መባን ይዛችሁ ወደ  መቅደሱ ግቡ ቅዱስ  የሆነው እግዚአብሔር
በሚገለጥበት ጊዜ በፊቱ ስገዱ የምድር ሕዝቦች ሁሉ በፊቱ ተንቀጥ
ቀጡ ለመንግሥታት ሁሉ እግዚአብሔር ንጉሥ ነው ምድር በጽኑ
ስለተመሠረተች አትናወጥም እርሱ ለሕዝቦች ሁሉ በቅንነት ይፈርዳል
በሉ ሰማይና ምድር ደስ ይበላችሁ ባሕርና በውስጡ ያላችሁ ሁሉ እልል
በሉ ምድርና በውስጥዋ የምትኖሩ ሁሉ ደስ ይበላችሁ ዛፎችና ድኖች ሁሉ
በደስታ እልል በሉ ምክንያቱም እግዚአብሔር በምድር ላይ ሊፈርድ በሚ
መጣበት ጊዜ ለዓለም ሕዝቦች በቅንነትና በትክክለኛነት ይፈርዳል ክብር
ምስጋና ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ይድረሰ ለዘለዓለሙም አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል



ክርስቶስ የእግዚአብሔር ጥበብና ኀይል ነው ክርስቶስ በመስቀል ላይ
ተሰቅሎ ሞተ የሚለው ቃል ለሚጠፉት ሰዎች እንደ ሞኝነት ይቁጠራል
ለምንድን ለእኛ ግን የእግዚአብሔር ኀይል ነው ምክንያቱም የጥበበኞችን
ጥበብ አጠፋለሁ የሊቃውንትንም ዕውቀት አስወግዳለሁ ተብሎ ተጽፎአል
ታዲያ ጥበበኛ የት አለ ሊቅስ የት አለ ተመራማሪስ የት አለ እግዚአብሔር
የዚህን ዓለም ጥበብ ሞኝነት አድርጎት የለምን የዚህ ዓለም ሰዎች በገዛ ጥ
በባቸው እግዚአብሔርን ማወቅ እንዳይችሉ እግዚአብሔር በጥበቡ ዘጋባ
ቸው ነገር ግን ለዓለም እንደ ሞኝነት በሚቄጠረው የወንጌል መልእክታችን
የሚያምኑትን ለማዳን የእግዚአብሔር ፈቃድ ሆኖአል መቼም አይሁዳውያን
ተአምር ማየትን ይፈልጋሉ ግሪካውያን ደግሞ ጥበብን ይሻሉ እኛ ግን ክርስቶስ
ስለ እኛ መሰቀሉን እንመሰክራለን ይህም ምስክርነት ለአይሁዳውያን መሰናከያ
ነው ለግሪካውያንም ሞኝነት ነው ለተጠሩት ግን ለአይሁዳውያንም ሆነ ለግሪካ
ውያን ክርስቶስ የእግዚአብሔር ኀይልና የእግዚአብሔር ጥበብ ነው ምክንያቱ
ም የእግዚአብሔር ሞኝነት ነው ተብሎ  የሚታሰበው  ነገር  ጥበቡ  ይበልጣል
የእግዚአብሔር ደካማነት ነው ተብሎ የሚታሰበውም ነገር ከሰው ኀይል  ይበል
ጣል ወንድሞቼ ህይ እግዚአብሔር በጠራችሁ ጊዜ ምን ዐይነት ሰዎች እንደነበ
ራችሁ አስታውሱ እንደ ሰው አስተሳስብ ከእናንተ መካከል ብዙዎች ጥበበኞች
ወይም ብርቱዎች ወይም ታላላቅ ሰዎች አልነበሩም እግዚአብሔር ጥበበኞችን
ለማሳፈር በዓለም እንደ ሞኞች የሚቄጠሩትን ሰዎች መረጠ  ብርቱዎችንም
ለማሳፈር በዓለም እንደ ደካሞች የሚቄጠሩትን መረጠ በዓለም ሰዎች ዘንድ
ክቡር ሆኖ የሚታየውን ነገር ለማጥፋት በዓለም የተዋረደና የተናቀ  ከንቱም
መስሎ የሚታየውን ነገር መረጠ ይህንንም ያደረገው ማንም ሰው በእግዚአብሔር
ፊት እንዳይመካ ነው እናንተን ግን እግዚአብሔር ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ኀብረት
እንዲኖራችሁ አደረገ ስለዚህ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስን ጥበባችን ጽድቃ
ችን ቅድስናችን ቤዛችን እንዲሆን አደረገው እንግዲህ መጽሐፍ እንደሚለው የሚ
መካ በእግዚአብሔር ይመካ ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን


ስለ ድል አድራጊነት የቀረበ የምስጋና ጸሎት ቸር ስለሆነና
ፍቅሩም ዘላለማዊ ስለሆነ እግዚአብሔርን አመሰግኑ የእስ
ራኤል ሕዝብ ሁሉ የእግዚአብሔር ፍቅር ዘላለማዊ  ነው
ይበሉ የእግዚአብሔር ካህናት ሁሉ የእግዚአብሔር ፍቅር
ዘላለማዊ ነው ይበሉ የሚያከብሩት ሁሉ የእግዚአብሔር
ፍቅር ዘላለማዊ ነው ይበሉ በተጨነቅሁ ጊዜ ጩኸቴን ወደ
እግዚአብሔር አሰማሁ እርሱም ሰማኝ  ነፃም  አወጣኝ
እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ሆኖ ስለሚረዳኝ አልፈራም ከቶ
ሰው ምን ሊያደርገኝ ይችላል እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ሆኖ
ስለሚረዳኝ ጠላቶቼ ሲዋረዱ አያለሁ በሰው ከመመካት ይልቅ
በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል በመሪዎች ከመመካት ይልቅ
በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል ብዙ ጠላቶች ከብበውኝ ነበር
ነገር ግን በእግዚአብሔር ኀይል አሸነፍሁአቸው ከየአቅጣጫው
በዙሪያዬ ነበሩ ነገር ግን በእግዚአብሔር ኀይል አሸነፍሁአቸው
ዙሪያዬን እንደ ንብ ከበቡኝ ነገር ግን እሾኸ በእሳት እንደሚቃ
ጠል በፍጥነት ተቃጠሉ በእግዚአብሔርም ኀይል አሸነፍሁአቸው
ብርቱ ጥቃት ደርሶብኝ ለመሸነፍ ተቃርቤ ነበር ነገር ግን እግዚአብሔር
ረዳኝ ኀይልንና ብርታትን የሰጠኝ እግዚአብሔር ነው ያዳነኝም እርሱ ነው
በእግዚአብሔር ሕዝብ ድንኳን ውስጥ እንዲህ የሚል የድል አድራጊነት
ድምፅ ይሰማል የእግዚአብሔር ብርቱ ኀይል ይህን አድርጎአል የእርሱ
ኀይል ድልን አጐናጸፈን የቀኝ እጁ ብርታት ታላላቅ ነገሮችን አደረገልን
በሕይወት እኖራለሁ እንጂ አልሞትም የእግዚአብሔርንም ድንቅ ሥራ
ዐውጃለሁ በብርቱ ቀጥቶኛል ነገር ግን እንድሞት አላደረገኝም ወደ ውስጥ
ገብቼ እግዚአብሔርን እንዳመሰግን የቤተ መቅደስን በሮች ከፈቱልኝ ይህ
የእግዚአብሔር በር ነው በእርሱ ሊገቡ የሚችሉ ደጋግ ሰዎች ብቻ ናቸው
እግዚአብሔር ሆይ ስለ ሰማኸኝና ድልን ስላጐናጸፍኸኝ አመሰግንሃለሁ
ግንበኞች የናቁት ድንጋይ  እርሱ ዋና  የማእዘን  ድንጋይ  ሆነ  ይህም
የእግዚአብሔር ሥራ ነው ለዐይኖቻችንም ድንቅ ነው ይህ እግዚአብሔር
የሠራው  የድል ቀን ነው በእርሱ  ደስ  ይበለን ሐሴትም  እናድርግ
እግዚአብሔር ሆይ እባክህ አድነን እግዚአብሔር ሆይ እባክህ ሁሉ ነገር
የተሟላ እንዲሆን አድርግልን በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የተባረከ
ይሁን በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሆነን እንባርካችኋለን እግዚአብሔር
አምላክ ነው ለእኛ መልካም አድርጎልናል ለምለም የሆኑ ቅርንጫፎች ይዛ
ችሁ በዓል አድርጉ መሠዊያውንም ዙሩ አንተ አምላኬ ስለሆንህ አመሰግ
ንሃለሁ ታላቅነትህንም ዐውጃለሁ ቸር ስለሆነና ፍቅሩም  ዘላለማዊ ስለሆነ
እግዚአብሔር አመሰግኑት ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን




የእግዚአብሔር ልጅ ከመላእክት በላይ ነው ለእርሱ የተሰጠው ስም
ከመላእክት ስም በላይ እንደመሆኑ መጠን የእግዚአብሔር ልጅ ከመ
ላእክት በላይ ነው ምክንያቱም እግዚአብሔር ከመላእክት መካከል አን
ተ ልጄ ነህ ዛሬ ወልጄሃለሁ ወይም እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጄ
ይሆናል ያለው አንድም የለም እግዚአብሔር የበኲር ልጁን ልኮ ወደ
ዓለም ሲያስገባ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉ ይስገዱለት ይላል ስለ
መላእክቱ ግን መላእክቱን ነፋስ አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል ያደ
ርጋል ይላል ስለ ልጁ ግን አምላክ ሆይ ዙፋንህ ለዘላለም ይኖራል መን
ግሥትህን በጽድቅ ታስተዳድራለህ ጽድቅን ወደድህ ዐመፃንም ጠላህ በዚ
ህ ምክንያት እግዚአብሔር አምላክህ መረጠህ ከጓደኞጭም ይበልጥ ደስ
ታን እንደ ዘይት አፈሰሰልህ ይላል እንዲሁም ጌታ ሆይ አንተ በመጀመሪያ
ምድርን ፈጠርህ ሰማይም የእጅህ ሥራ ነው እነርሱ ሁሉ ይጠፋሉ አንተ ግን
ትኖራለህ እነርሱ እንደ ልብስ ያረጃሉ እንደ መጐናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ
እንድ ልብስም ይለወጣሉ አንተ ግን ሁልጊዜ ያው ነህ ከቶም አታረጅም ይላል
እግዚአብሔር ከመላእክቱ መካከል ጠላቶትህን  ከሥልጣንህ ሥር እስካደርግልህ
ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ያለው አንድም የለም ታዲያ መላእክት የሚድኑትን  ለማገ
ልገል የሚላኩ የእግዚአብሔር አገልጋዮች የሆኑ መንፈሶች አይደሉምን ክብር
ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን



የእግዚአብሔር ፍቅር ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ
የእግዚአብሔርን ቅዱስ  ስም  በሙሉ  ልቤ አመሰግናለሁ
ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ ቸርነቱንም አትርሺ
ኃጢአቴን ሁሉ ይቅር ይላል ሕመሜንም ሁሉ ይፈውሳል
ወደ መቃብር ከመውረድ ይጠብቀኛል በፍቅርና በምሕረትም
ይባርከኛል እንደ ንስር ጐልማሳና ብርቱ እንድሆን ሕይወቴን
በመልካም ነገር ይሞላታል እግዚአብሔር ለተጨቈኑት ይፈር
ዳል መብታቸውንም  ይሰጣቸዋል ዕቅዱን  ለሙሴ ገለጠለት
የእስራኤል ሕዝቦች አስደናቂ ሥራዎቹን እንዲያዩ  አደረገ
እግዚአብሔር መሐሪና ይቅር ባይ ነው ተግሣጹን አያስረዝምም
ለዘላለምም አይቈጣም  በኃጢአታችን መጠን  አልከፈለንም
ሰማይ ከምድር ከፍ የሚለውን ያህል እግዚአብሔር ለሚፈሩት
የሚሰጠው ፍቅር ታላቅ ነው ምሥራቅ ከምዕራብ የሚርቀውን
ያህል እግዚአብሔር ኃጢአታችንን ከእኛ ያርቀዋል አባት ለል
ጆቹ የሚራራላውን ያህል እግዚአብሔርም የሚፈሩትን ይራራላ
ቸዋል እግዚአብሔር ከምን እንደተፈጠርን ያውቃል ዐፈር መሆ
ናችንንም ያስታውሳል እኛ እኮ ሕይወታችን እንደ ሣር ነው እንደ
ሚያድግና እንደሚያብብ እንደ ዱር አበባ ነው ምክንያቱም የዱር
አበባ ነፋስ በሚነፍስበት ጊዜ ወዲያው ይጠፋል በዚያ ስፍራ እንደ
ነበረ እንኳ አይታወቅም ነገር ግን እግዚአብሔር ለሚያከብሩት ሁሉ
ፍቅሩን ለዘላለም ያሳያቸዋል ቸርነቱም ከትውልድ ወደ ትውልድ ይተ
ላለፋል ይህንንም የሚያደርገው ቃል ኪዳኑን ቢጠብቁ ትእዛዙንም
በታማኝነት  ቢፈጽሙ ነው  የእግዚአብሔር ዙፋን  በሰማይ ነው
የእርሱም መንግሥት ከሁሉ በላይ ነው የሚናገረውን የምታዳምጡ
ትእዛዛቱንም የምትፈጽሙ እናንተ ኀያላንና ብርቱዎች መላእክቱ
እግዚአብሔርን አመስግኑ አገልጋዮቹ የሆናችሁ ፈቃዱንም የምት
ፈጽሙ እናንተ የሰማይ ኀያላን እግዚአብሔርን አመስግኑ በግዛቱ
ሁሉ የምትገኙ ፍጥረቶቹ  እግዚአብሔርን አመስግኑ ነፍሴ ሆይ
እግዚአብሔርን አመስግኚ ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን

ቸሩ አምላካችን ጌታችን  መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙ አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን

አቤቱ ቸሩ  አምላካችን ጌታችን  መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
በአንተ ቸርነት የዋህነት በፍቅርህ እዚህ ደርሰናል አንተም ታውቃለህ
እኛ ሰዎች ነን ፍጹም አፈሮች ነን ስለፍቅርህ ብለህ አድነን ድንቅ ነህ
አጣት እደሌለብን አርገህ እዳ ከፍለህ ሸፍነህ ፍጡርህን አዳንከው
ፍጡርም ያንተን ውለታ ረሳ አልታዘዘም  አንተ እሩሩ ከእናት ከአባት
የምትበልጥ ታላቅ አምላክ ፊጥን አብራልን ክብርህን ግለጥ ለማያውቁ
አሳውቃቸው እስከ መቼ ባንተ ያሾፋሉ ስላለህ ከፍተኛ ፍቅርህ ትታገሳልህ
የአንተ ልጆች ለሆኀው ክብርህንና ማዳንህን ስናይ ደስ ይለናል ግሩም ድንቅ
ቸር አምላካችን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለቸርነጥ ስለፍቅርህ ተመስገን 
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙ አሜን አሜን አሜን  አሜን  አሜን

ቸሩ አምላካችን ጌታችን  መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፊቱን ያብራላቹሁ
ይራራላቹሁ ይባርካቹሁ ይጠብቃቹሁ ይደግፋቹሁ ቃለ ሕይወት ያሰማልን 
ክብር ምስጋና ይድረሰዉ ለዘለዓለሙ አማን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን  አሜን  አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



ልዑል የእግዚአብሔር ጥበብ ነገር ግን በመንፈሳዊ ሕይወት
ለበሰሉት በጥበብ ቃል እንናገራለን የምንናገረው የዚህን ዓ
ለም ጥበብ ወይም መጨረሻቸው ጥፋት የሚሆነውን የዚህን
ዓለም  ገዥዎች  ጥበብ  አይደለም እኛ  የምንናገረው  ግን
እግዚአብሔር አስቀድሞ ከዘመናት በፊት ለክብራችን ያዘጋ
ጀውንና ተሰውሮ የነበረውን የእግዚአብሔርን ምስጢር ጥበ
ብ ነው ከዚህ ዓለም ገዥዎች መካከል ይህን ጥበብ ያወቀ ማ
ንም የለም ዐውቀውት ቢሆንማ ኖሮ የክብርን ጌታ ሰቅለው ባል
ገደሉትም ነበር ይሁን እንጂ መጽሐፍ የሰው ዐይን  ያላየውን
የሰው ጆሮ ያልሰማውን የሰው ልብ ያላሰበውን እግዚአብሔር
ለሚወዱት አዘጋጅቶአል ይላል ለእኛ ግን እግዚአብሔር በመ
ንፈሱ  አማካይነት  ምስጢሩን   ገልጦልናል   ምክንያቱም 
የእግዚአብሔር መንፈስ ጥልቅ የሆነውን የእግዚአብሔርን
ዕቅድ እንኳ ሳይቀር ሁሉን ነገር ይመረምራል ስለ ሰው የሆነ
እንደሆነ ከገዛ ራሱ መንፈስ በቀር በእርሱ ያለውን አሳብ የሚ
ያውቅ ሌላ ማንም የለም እንዲሁም ከእግዚአብሔር መንፈስ
በቀር የእግዚአብሔርን አሳብ የሚያውቅ ማንም የለም እኛ የዚ
ህን ዓለም መንፈስ አልተቀበልንም እኛ የተቀበልነው እግዚአብሔር
የሰጠንን ሁሉን ለማወቅ የሚያሰችለንን የእግዚአብሔር መንፈስ ነው
ስለዚህ እኛ መንፈሳዊውን ነገር ለመንፈሳውያን ሰዎች የምናስተምረው
ከሰው በሚገኘው ጥበብ ሳይሆን ከእግዚአብሔር መንፈስ  በሚገኘው
ጥበብ  ነው  የእግዚአብሔር  መንፈስ  የሌለው   ሥጋዊ  ሰው  ግን
ከእግዚአብሔር መንፈስ የሚሰጠውን ስጦታ መቀበል አይችልም ምክ
ንያቱም የስጦታው ታላቅነት የሚመረመረው በእግዚአብሔር መንፈስ
አማካይነት ስለህነ ሊያስተውለው አይችልም እንዲያውም ለእርሱ ሞኝ
ነት መስሎ ይታየዋል የእግዚአብሔር መንፈስ ያለው ግን ሁሉን  ነገር
መመርመር ይችላል እርሱ ራሱ ግን  በማንም አይመረመርም ይህም
የእግዚአብሔር ልብ ማን ሊያውቀው ይችላል ሊመክረውስ የሚችል
ማን ነው ተብሎ እንደ ተጻፈው ነው እኛ ግን የክርስቶስ ልብ አለን
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን




የክርስቶስ ማንነትንና ሥራ ክርስቶስ ለማይታየው እግዚአብሔር
እውነተኛ ምሳሌ ነው እርሱ የፍጥረት ሁሉ በኲር ነው ምክንያ
ቱም በሰማይና በምድር ያሉት የሚታዩትና የማይታዩት የሰማይ
ኀይሎችና ገዥዎች አለቆችና ባለሥልጣኖች ሁሉ የተፈጠሩት
በእሱ ነው እግዚአብሔር ሁሉን ነገር የፈጠረው በእርሱና ለእሱ
ነው እርሱ ከሁሉ ነገር በፊት ነበረ ሁሉም ነገር ተያይዞ የቆመው
በእርሱ ነው እርሱ አካሉ የሆነችው የቤተ ክርስቲያን  ራስ ነው
በሁሉ ነገር የመጀመሪያ እንዲሆን ከሞት በመነሣትም ፊተኛና
መጀመሪያ ነው ይህም የሆነው የመለኮት ሙላት በልጁ እንዲኖር
የእግዚአብሔር አብ ፈቃድ ስለሆነ ነው በእርሱም  አማካይነት
በሰማይም ሆነ በምድር ያሉትን ነገሮች ሁሉ ከራሱ ጋር አስታረቀ
በመስቀል   ላይ  በፈሰሰው ደሙም  ሰላምን አደረገ  ቀድሞ
ከእግዚአብሔር ርቃችሁ ትኖሩ ነበር በአሳባችሁና በክፉ ሥራች
ሁም ምክንያት ጠላቶቹ ነበራችሁ አሁን ግን ልጁ በሥጋ በመሞቱ
ምክንያት እግዚአብሔር ከራሱ ጋር አስታረቃችሁ ስለዚህ ቅዱሳንና
ንጹሓን ነቀፋም የሌለባችሁ አድርጎ በፊቱ አቀረባችሁ ይህም የሚሆ
ነው ተመሥርታችሁና ተደላድላችሁ በምሥራቹ ቃል ከተገኘው ተስፋ
ሳትናወጡ በእምነት ጸንታችሁ ስትኖሩ ብቻ ነው ይህም  የምሥራች
ቃል እናንተ የሰማችሁትና በዓለም ላይ ላሉት ሰዎች ሁሉ የታወጀ ነው
እኔ ጳውሎስም አገልጋይ የሆንሁት ለዚሁ የምሥራች ቃል ነው ክብር
ምስጋና ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን ይድረስ ለዘለዓለሙም
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



አዎ ቸሩ አምላካችን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የፍቅር
አባታችን መድኃኒታችን የሕይወት ቤታችን ፀአዩ አለ ከፊታችን ያበራል
ያኮራል ፍቅሩ  በቸርነቱ በምሕረቱ ያኖረናል ይዋጋልናል አለምን ያሸንፋል
አንፈራም የምንኮራበት የሰማዩ አባታችን ምድርና ሰማይን የሚያንቀጠቅጥ
ክፉ አውሬ አብዳል አለምን እያስጨነቃት ነው እያጣደፈ አለም ጨለመ
በጭንቀት ተናወጠ ቸሩን የያዘ በእርሱ የታመነ አለም አታስፈራውም እና
ሸንፋለን ከአሸናፊው ጋር ነን ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙምአሜን
እሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
አልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል



በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ አንድ የሆነ ክብር ምስጋና ይድረ
ሰው ለዘላዓለሙም አሜን አሜን አሜን ስለፍጥሩ አጣት የሞተ
ለት  የተሰቃየለት ፍቅሩ እጅግ ግሩም ድንቅ ለሆነው ጌታ አምላክ
በሰማይና በምድር የከበረና ነግሶ የሚኖር እሱን የማያውቁት ማወቅ
የማይፈልጉ እሱን ያላዘ ማዳኑን ያላመነ ያልቀመሰው እውር ሆነው
ለሚኖሩ ሰዎች በጣም ያሳዝኑኛለ ምክንያቱም የብርሃኑጌታ በብርሃን
ውስጥ መኖር  እድሉ ኖራቸሁ ቸር አባቴየፍቅር ጌታ ሁሌ እጆቹን
ዘርግቶ የሚጠብቅ ልክ እናት በህፃንነት ልጆቻን አልብሳ ምንም 
እንዳይነካቸው እቅፍ  አርጋ እንደምቲዝ ከእናት ከአባት የሚበልጥ
ፈጣሪአችውን ትተው በአታላይ ክፉሁን አለም የማጠፋቸውን መረጡ
በብልጭልጭ በምቾት በውቀት በአብት በጭለማ ተዋጡ  ይዛቸዋለች
እነሱም በራሳቸው ተማምነው ልባቸው ሞልቶ ኮርተዋል ያለኛ ማን
አለ የሚል ልብ ደነዝ ሆኑ ሰምተው እዳልሰማ አይተው እዳላየ
አንብበው እዳላነበበ እምነተቢስ ሆኑ እምነትን እደማአይምነት
ተቆጥሮ ታሪክ አርገውት ይኖራሉ የማይፈልጉ አባቴ እንዳለው
ተጠንቀቁ ተግታቹ ፀልዩ በመከራቀን እንዳትጠፉ ተግታቹሁ
ነቅታቹሁ ጠብቁ እንግዲህ እኔ ነግሬአቹአለው ጆሮ ያለው
ይስማ በዋላ ለቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል  ከንቱ ነው
ፍጡሩ ብዙ እድል ተሰቶት ነበር ነገር ግን አንቀበልም 
አናቅም ደግሞም አንሰማም አሉ ያሳዝናል ቸሩ አባታችን
አምላካችንን እናመስግን ምስጋናችን በጤንነት ስንታመም
በአዘን በደስታ ስንበላ ሳንበላ ስንቸገር ስናገኝ ስናጣ በሁሉም
ውስጥ ጌታን እናስብ እሱም ይረዳናል ይዋጋልናል አሸናፌውን
ይዘን እንጋዝ የአለም ንጉስ በመለአኮች በቅዱሳኖች ታጅቦ
ሲመጣ ታዩታላቹሁ ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘላዓለሙም
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን




ደጋ ርህሩህ አዛኛ የፍቅር እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም
እመቤታችን መገኘታ ከቅድስት ሐና ከቅዱስ ኢያቄም
መወለዳን ያመለክታል ደግሞ የሐና ጋደኛ የሆኑ አንድ
አሮጊት አይነስውር እንዲህ አሉ ሐና እስቲ ነይ ልይሽ
እርጉዝ ነሽ አሉ ሕውነት ነው ብለው ሆዳን  ሲነካት
አይናቸው በራ ደግሞ ቅድስት ሐና ወንድማ ሞቶ አዝና
እሬሳአሁን ይዛ ስታለቅስ ወንድማ ከሞት ተነሳ በከተማው
ዝናው ገነነ ምን ይሆን የምትወልደው ብለው በጣም ቀኑባት
ስለዚህ ላረገዘችው ልጃን ስለፈሩ ሸሽተው እነሱ ወደ ተራራ
ተለይተው ኖሩ ያገኛትም በስተርጅና ነበር ቅድስት ድንግል
ማርያም ተወለደችሶስት አመት ሲሞላት ለበተክርስታን
ሰጣት እዛ እያገለገለች አደገች በአስራሁለት አመታ
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ወለደች
ክብር ምስጋና ይድረሳት ይገባል አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜንአሜንአሜንአሜንአሜንአሜን አሜን
አሜንአሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



ኢየሱስ የአንዲት መበለት ልጅ ከሞት አስነሣ
በማግሥቱ ኢየሱስ ናይን ወደምትባል ወደ አን
ዲት ከተማ ሄደ ደቀ መዛሙርቱና ብዙ ሕዝብ
ከእርሱ ጋር አብረው ሄዱ ኢየሱስ ወደ ከተማ
ይቱ በር አጠገብ ሲደርስ እነሆ ሰዎች ሬሳ ተሸ
ክመው ከከተማይቱ ይወጡ ነበር የሞተው ሰው
ለእናቱ አንድ ነበር እናቱም ባልዋ የሞተባት
መበለት ነበረች ከከተማይቱም ብዙ ሰዎች ተከ
ትለዋት ነበር ጌታም ባያት ጊዜ ራራላትና አይዞሽ
አታልቅሺ አላት ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ወደፊት ራ
መድ ብሎ ቃሬዛውን ነካ ቃሬዛውንም የተሸከሙት
ሰዎች ቆሙ ኢየሱስም አንተ ወጣት ተነሥ እልሃለሁ
አለ የሞተው ቀና ብሎ ተቀመጠና መነጋገር ጀመረ
ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ለእናትዮዋ እነሆ ልጅሽ ብሎ
ሰጣት ሁሉንም ፍርሃት ይዞአቸው ታላቅ ነቢይ ከመ
ካከላችን ተነሥቶአል እግዚአብሔር ሕዝቡን ሊያድን
መጥቶአል እያሉ እግዚአብሔርን አመሰገኑ የኢየሱስ
ዝና በይሁዳ ክፍለ ሀገር ሁሉና በዙሪያውም ባለው አገር
ሁሉ ተሰማ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



በእምነት የሚገኝ ሰላምና ዕርቅ ወደ ሮም ሰዎች ፻፻፻፵፱
እንግዲህ እኛ ጽድቅን ያገኘነው በእምነት ስለሆነ በጌታችን
በኢየሱስ ክርስቶስ ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም አለን ወደዚ
ህ አሁን ጸንተን ወደምንገኝበት ጸጋ በእምነት የገባነው በእ
ርሱ ነው በተስፋ የእግዚአብሔር ክብር ተካፋዮች በመሆና
ችንም ደስታና ትምክሕት አለን በዚህ ብቻ ሳይሆን በመከ
ራችንም እንደሰታለን እንመካለንም ምክንያቱም ከመከራ
ትዕግሥት እንደሚገኝ እናውቃለን ከትዕግሥትም መጽናት
ከመጽናትም ተስፋ ይገኛል በተሰጡን በመንፈስ ቅዱስ አ
ማካይነት የእግዚአብሔር ፍቅር በልባችን ስለ ሞላ ተስፋ
ው አያሳፍርም ገና ደካሞች ሆነን ሳለ እግዚአብሔር በወ
ሰነው ጊዜ ክርስቶስ ስለ ኃጢአተኞች ሞተ በጻድቅ ምትክ
ሆኖ የሚሞት ሰው ማግኘት በጣም አስቸጋሪ ነው ሆኖም
በደግ ሰው ምትክ ለመሞት የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆ
ናል ነገር ግን እኛ ኃጢአተኞች ሆነን ሳለ ክርስቶስ በእኛ
ምትክ ሞቶአል ይህም እግዚአብሔር ለእኛ ያለው ፍቅር
ምን ያህል ታላቅ መሆኑን ያስረዳል እንግዲህ የጸደቅነው
በኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከሆነ ይበልጡንም ከእግዚአብሔር
ቁጣ የምንድነው በእርሱ አማካይነት ነው ምክንያቱም እኛ
የእግዚአብሔር ጠላቶች ሆነን ሳለ በልጁ ሞት ከእግዚአብሔር
ጋር ታርቀናል አሁን ከእግዚአብሔር ጋር ከታረቅን በኋላ በሕ
ያው ልጁ አማካይነት ይበልጡን እንድናለን ይህም ብቻ ሳይሆን
ዕርቅን ባገኘንበት በጌታችን  በኢየሱስ ክርስቶስ  አማካይነትም
በእግዚአብሔር እንመካለን ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን



ቸሩ አምላካችን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ታላቅ ግሩም ድንቅ ነው በህልሜ ጋዜጠኛው ከነካሜራ ገባ
እንዲህ አለኝ ፀአዩ በየቤታቹሁ ገባ ይኤን ማሽኑን ክፈችው
አለ እኔም ዊይ በየቤታችን ገባ  ፎቶ መነሳት እፈልጋለው ህሰይ
ገባልን ብዬ በጣም ተደስቼ ጫማዬን ለማድረግ ስጎራደድ ብንን
አልኩእልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱቅ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን



ተለየች ደጋ ርህሩህአ እናቴ ቅድስት ድንግል ማርያም ወርቃ አልማዛ
ፀአይ የምታንጸባርቅ ልዩ ቆንጆ ቅድስቲታ ልህልት መካሪሄ ዳባሼ ደጋፌሄ
እናቴ እህቴ ጋደኛሄ አማላጄ ልዩ ነሽ ለእኔ ለጠበቅሽኝ ለፀለይሽልኝ ለተማ
ፀንሽልኝ ላማለድሽኝ ባንቺ ብዙ ተጠቅማለው ተደስቻለው እኔ ልነግራቹሁ
ፈልጌ ነበር ነገር ግን እመቤቴ እናታችን አልፈቀደችም ንግሲቲታ ቅድስት
ድንግል ማርያም ልክ እደ ልጃ እደ ወዳጃ በታላቅ ድምቀት ከልጃ ጋር
በመለአኮች ታጅባ ደምቃ ትታያለች  ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ
ክርስቶስንና ቅድስት ድንግል ማርያምን ያላወቁ ያላመኑ ሰዎች ሁሉ
በመጸጸት በመደገጥ ያለቅሳሉ ሰማዩ ሲከፈት ሚስጥሩ ሲታወቅ እንዴት
አይደነግጡም በጣም የሚገርም ሚስጥር ነው ለሁሉም አምላክ የልብ
ብሩህነትን ይስጥን ቸሩ ጌታ አባታችን ያግዘን ደጋ እናታችን ትርዳን
ደጋ ርህሩህ እናቴ ቅድስት ድንግል ማርያም እናቴን ስለምጠብቃት
አመስግንሻለው ጉልበት እየሰጠሽ ደግፈሻት ከእሳ ጋር ትኖራለሽ ደግሞ
ለእሳም እናታ እህታ ጋደኛዋ ነሽ እህቴን ከነ ልጃ ከሞት አድነሻታል
ሁሉቱን ነፍስ ከመኪና አደጋ  አተረፍሽ በጣም አመሰግንሻለው
የማፈቅርሽ የምወድሽ የማከብርሽ የማደንቅሽ ውድ እናቴ ቅድስት
ድንግል ማርያም  ከልጅነቴ ጀምረሽ የረዳሽኝ የደገፍሽኝ የመከርሽኝ
ስላንቺ ስንቱን ልናገር ብዙ ነው የዋልሽልን ባንቺ ሁሉን አገኘው
አንችን ለሰጠን አምላካችን መድኃኒታችን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶር
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜንአሜን
አዛኛ ደጋ ቅድስትድንግል ማርያም ክብር ምስጋና ይድረስሽ በጣም
አመሰግንሻለው ክብር ላንቺ ይሁን ይገባሻል ይድረስሽ አሜን አሜን
አሜንአሜንአሜን  አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል



የአማኑሔል የፍቅር እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ደጋ ርህሩህ አዛኝ
እናቴ በህልሜ እንዲህ ስትል መልህክት አስተላለፈች እኔ እወዳቹአለው
አለችን እኔም መልሱን እሰጣለው ከሰዎች የተለየሽ የእግዚአብሔር እናት
ከእግዚአብሔር በታች ከፍጡር በላ ንጽህት የተቀደሽ ማር ወለላ ወርቅ እንቁ
አልማዝ ቁንጅናሽ የተለየ ፀአይ የምታንጸባሪቂ ውበትሽ የማሰፈዝዝ ለእኔ ስለ
ቀረብሽኝ እኔም እወድሻለው አፈቅርሻለው አደንቅሻለው አከብርሻለው ልዩ
ነሽ ለእኔ እናቴ እህቴ ጋደኛዬ መካሪዬ ደጋፌ ዳባሼ በሰው አገር አንቺና ቅዱስ
ጊዬርጊስ ሁሉን ነገር ረድታቹሁኛል አማላጆቼ በናተ ብዙ ብዙ ተጠቅማለው ምን 
ም አላጣሁም በእምነቴ አጠንክራቹሁ የሚዋጉኝን መጥፎ መንፈስን እያባረራቹሁ
እያከሸፋቹሁ የሚወሳሰበውን እየፈታቹሁ በታላቅ እርዳታ ድገፋ አለው በጣም
አመሰግናችዋለው ቅዱስ ጊዬርጊስ ፈጥኖ ደራሽ የቸሩ ጌታ አገልጋዩ እወድአለው
አፈቅርአለው አደንቅአለው አከብርአለው እንኳን ሁሉን ለረዳቹሁኝ ቀርቶ የአምላክ 
የሆነውን ሁሉ እውዳለው ልቤ ትማረካለች የሰማዩ የአባቴ ያሎነ ነገር ከእኔ የራቀ ነው
ቸሩ አምላኬ ጌታዬ  መድኃኒቴ ኢየሱስ ክርስቶስ  እናተን  ያደለኝ  የሰጠኝ ታላቅ ፀጋ
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



የተደነቅሽ ውባ ደጋ እሩሩ አዛኛ እናቴ ቅድስት ድንግል ማርያም
ወርቃ አልማዛ ፀአይ የምታንጸባርቅ ልዩ ቆንጆ ቅዱስ የተለየች
የማፈቅርሽ መካሪሄ ዳባሼ ደጋፌሄ እናቴ እህቴ ጋደኛሄ ወዳጄ
በጣም የምወድሽ የማከብርሽ የማደንቅሽ ደጋ እናቴ ስለ ረዳሽኝ
ስለጠበቅሽኝ ትዳሬን ስለጠበቅሽ አማላጄ ለእኔ ስለቆምሽ ባርክሽኝ
ዳበሽኝ ገና አለኝ ብዙ ስላንቺ የማወራው እመሰክራለው ሕውነት ነው
በጣም አመሰግንሻለው ንጊስቲታ የብርሃን የንጉሡ የፍቅር እናቱ
ደግሞ አገልጋዩን ሰጠኝ የማፈቅረው ቅዱስ ጊዬርጊሴ አባቴ ወንድሜ
ጋደኛኤ ፓሊሴ አኪሜ አስተማሪዬ ጠበቃሄ ዋሴ ሁሉን ያሳወቀኝ
አማላጄ የእኔ ብቻ የምለው ፈጥኖ ደራሽ ከብሩታይት የበለጠ ደረሰ
ለእኔ ገና አለኝ ብዙ ሰለእናተ የማሳውቀው ወታደሬ ጊዬርጊሴ
የምወደው የማፈቅረው የማደንቀው ላስደረክልኝ ሁሉ በጣም
አመሰግንናለው ደግ እሩሩ ፈጥኖ ደራሽ ነህ አባቴ ቅዱስ ጊዬርጊሴ
ቅድስት ድንግል ማርያምን ቅዱስ ጊዬርጊስን ለሰጠኝ ቸሩ አምላክ
ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ክብር ምስጋና ይድረሰው  
ለዘላዓለሙ  አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን



የማርያም የምስጋና ጸሎት ማርያም እንዲህ አለች ነፍሴ እግዚአብሔርን
ታከብራለች መንፈሴ በአምላኬ በመድኃኒቴ ትደሰታለች እግዚአብሔር
እኔን ዝቅተኛ አገልጋይቱን ተመልክቶአልና ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ
የተመሰገንሽ ነሽ ይሉኛል ምክንያቱም ኀያሉ እግዚአብሔር ትልቅ ነገር
ስላደረገልኝ ነው ስሙም ቅዱስ ነው እግዚአብሔር ለሚፈሩት ሰዎች
ሁሉ ከትውልድ እስከ ትውልድ ምሕረቱን ያደርጋል በብርቱ ክንድ ኀይ
ሉን አሳይቶአል ትዕቢተኞችን ከነአሳባቸው በትኖአቸዋል ታላላቅ ገዥዎ
ችን ከዙፋናቸው አውርዶአቸዋል ዝቅተኞችን ግን በክብር ከፍ አደርጎ
አቸዋል የተራቡትን በመልካም ነገር አጥግቦአቸዋል ሀብታሞችን ግን ባዶ
እጃቸውን ሰዶአቸዋል ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘላለም ያሳየውን ምሕረት
በማስታወስ አገልጋዩን እስራኤልን ረድቶታል ይህንንም ያደረገው ለቀድሞ
አባቶቻችን የሰጠውን የተስፋ ቃል ለመፈጸም ነው ማርያም ከኤልሳቤጥ
ጋር ሦስት ወር ያህል ከቆየች በኋላ ወደ ቤታአ ተመልሳለች ክብር ምስጋና
ይድረሳት ለርህሩህ ለደጋ እናታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ይሁን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን





ቸሩ አምላካችን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የፍቅር
አምላክ በእሱ ውስጥ ስንኖሮ አንራብም አንጠማም ውሃው ማር ነው
የምሕረት አባታችን ቢጠሩት ቢጠሩት የማይሰለች ከማር ከስካር
ይበልጥ የሚጣፍጥ አለምን የሚያስጥል ታላቅ ፍቅር ግሩም ድንቅ ነው
እሱ ቢነበብ ቢነበብ የማያልቅ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ
ኢየሱሴ ኢየሱሴ ኢየሱሴ ኢየሱሴ ኢየሱሴ ኢየሱሴ ኢየሱሴ ትላልች
ጠዋት ማታ ነፍሴ አምላካን ትጣራለች አዳኛን አውቃለችና ተመስገን
ሁሉንም በያገሩ ያሉትን ፍጡርን ይጠብቅ ከቤተሰቦቻችን ጋር በሰላም
ያገናኝን በአለም ያላቹሁ ወገኖቼ የአባቴ ልጆች እድሜ ጤና በሰላም
ይስጣቹሁ ለአገራቹሁ ያብቃቹሁ ያብቃን በፀሎት እንተሳስብ የፍቅር
ልጆች ነንና ከቸሩ አባታችን ተምረናል አይተናል ሰምተናል ታድለናል
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘላዓለሙ አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን



እውነተኛ የሆነ አንድ አምላክ እግዚአብሔር አምላክ ሆይ
ስለ እኛ ሳይሆን ስለ ዘላለማዊው ፍቅርህና ስለ እውነተኛነትህ
ስምህን አክብረው አረማውያን አምላካችሁ የት አለ እያሉ
ስለምን ይዘባበቱብናል አምላካችን በሰማይ ነው እርሱ ደስ
የሚያሰኘውን ሁሉ ያድርጋል እነርሱ የሚያመልኩአቸው ጣ
ዖቶች ግን በሰው እጅ ከብርና ከወርቅ የተሠሩ ናቸው አፍ አ
ላቸው አይናገሩም ዐይን አላቸው አያዩም ጆሮ አላቸው አይሰ
ሙም አፍንጫ አላቸው አያሸቱም እጅ አላቸው አይዳስሱም
እግር አላቸው አይሄዱም ድምፅም ማሰማት አይችሉም የሠሩ
አቸውና የሚታመኑባቸው ሁሉ እንደነዚህ ጣዖቶች ይሁኑ እናንተ
የእስራኤል ሕዝብ ግን የሚረዳችሁና የሚጠብቃችሁ እግዚአብሔር
ስለሆነ በእርሱ ታመኑ እናንተ የእግዚአብሔር ካህናት የሚረዳችሁና
የሚጠብቃችሁ እርሱ ስለሆነ በእግዚአብሔር ታመኑ እናንተ የምትፈ
ሩት ሁሉ የሚረዳችሁና የሚጠብቃችሁ እርሱ ስለሆነ በእግዚአብሔር
ታመኑ እግዚአብሔር ያስታውሰናል ደግሞም ይባርከናል  የእስራኤል
ሕዝብና የእግዚአብሔርን ካህናት ሁሉ ይባርካል የሚፈሩትን ሁሉ ታላላ
ቆችንም ሆነ ታናናሾችን ይባርካል እግዚአብሔር እናንተና ልጆቻችሁ እን
ድትበዙ ያድርጋችሁ ሰማይንና ምድርን የፈጠረ እግዚአብሔር ይባርካችሁ
ሰማይ የእግዚአብሔር ነው ምድርን ግን ለሰው ልጆች ሰጥቶአል ወደ ዝምታ
ዓለም  ወደ መቃብር የወረዱ ሙታን እግዚአብሔርን ሊያመሰግኑት አይችሉም
እኛ ግን በሕይወት ያለነው ከአሁኑ ጊዜ ጀምሮ  ዘላለም  እናመሰግነዋለን
እግዚአብሔር ይመስገን ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓሙም አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንእውነተኛ የሆነ አንድ አምላክ እግዚአብሔር አምላክ ሆይ
ስለ እኛ ሳይሆን ስለ ዘላለማዊው ፍቅርህና ስለ እውነተኛነትህ
ስምህን አክብረው አረማውያን አምላካችሁ የት አለ እያሉ
ስለምን ይዘባበቱብናል አምላካችን በሰማይ ነው እርሱ ደስ
የሚያሰኘውን ሁሉ ያድርጋል እነርሱ የሚያመልኩአቸው ጣ
ዖቶች ግን በሰው እጅ ከብርና ከወርቅ የተሠሩ ናቸው አፍ አ
ላቸው አይናገሩም ዐይን አላቸው አያዩም ጆሮ አላቸው አይሰ
ሙም አፍንጫ አላቸው አያሸቱም እጅ አላቸው አይዳስሱም
እግር አላቸው አይሄዱም ድምፅም ማሰማት አይችሉም የሠሩ
አቸውና የሚታመኑባቸው ሁሉ እንደነዚህ ጣዖቶች ይሁኑ እናንተ
የእስራኤል ሕዝብ ግን የሚረዳችሁና የሚጠብቃችሁ እግዚአብሔር
ስለሆነ በእርሱ ታመኑ እናንተ የእግዚአብሔር ካህናት የሚረዳችሁና
የሚጠብቃችሁ እርሱ ስለሆነ በእግዚአብሔር ታመኑ እናንተ የምትፈ
ሩት ሁሉ የሚረዳችሁና የሚጠብቃችሁ እርሱ ስለሆነ በእግዚአብሔር
ታመኑ እግዚአብሔር ያስታውሰናል ደግሞም ይባርከናል  የእስራኤል
ሕዝብና የእግዚአብሔርን ካህናት ሁሉ ይባርካል የሚፈሩትን ሁሉ ታላላ
ቆችንም ሆነ ታናናሾችን ይባርካል እግዚአብሔር እናንተና ልጆቻችሁ እን
ድትበዙ ያድርጋችሁ ሰማይንና ምድርን የፈጠረ እግዚአብሔር ይባርካችሁ
ሰማይ የእግዚአብሔር ነው ምድርን ግን ለሰው ልጆች ሰጥቶአል ወደ ዝምታ
ዓለም  ወደ መቃብር የወረዱ ሙታን እግዚአብሔርን ሊያመሰግኑት አይችሉም
እኛ ግን በሕይወት ያለነው ከአሁኑ ጊዜ ጀምሮ  ዘላለም  እናመሰግነዋለን
እግዚአብሔር ይመስገን ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓሙም አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



ኢየሱስ የደቀ መዛሙርቱን እግር አጠበ የዮሐንስ ወንጌል ፩፪፡፩፫
እነሆ ጊዜው ከአይሁድ ፋሲካ በዓል በፊት ነበር ኢየሱስ ይህን ዓለ
ም ትቶ  ወደ አብ የሚሄድበት ስዓት መድረሱን ዐወቀ በዚህ ዓለም
ያሉትን የራሱን ወገኖች ሁልጊዜ ወድዶአቸው ነበር እስከ መጨረ
ሻም ወደዳቸው ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱ ራት ይበሉ ነበር የስምዎን
ልጅ አስቆሮታዊው ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ እንዲሰጥ ዲያብሎስ
በልቡ ክፉ አሳብ አገባበት አብ ሥልጣንን ሁሉ እንደሰጠውና
ከእግዚአብሔር ወጥቶ እንደመጣ ወደ እግዚአብሔርም እንደሚ
ሄድ ኢየሱስ ያውቅ ነበር ስለዚህ ከማእድ ተነሣና ልብሱን አስቀመ
ጠ ፎጣም አንሥቶ በወገቡ ታጠቀ ከዚህ በኋላ በመታጠቢያ ሳሕን
ውሃ አድርጎ የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠብ ጀመረ በታጠቀውም
ፎጣ እግራቸውን አበሰ ኢየሱስ ወደ ስምዖን ጴጥሮስ በመጣ ጊዜ
ስምዖን ጴጥሮስ ጌታ ሆይ አንተ የእኔን እግር ታጥባለህን አለው
ኢየሱስም እኔ እግርህን ካላጠብሁህ ከእኔ ጋር አንድነት አይኖርህ
ም አለው ስምዖን ጴጥሮስም ጌታ ሆይ እንዲህስ ከሆነ እግሬን ብቻ
ሳይሆን እጄንም ራሴንም እጠበኝ አለው ኢየሱስ ሰውነቱን የታጠበ
ሁለመናው ንጹሕ በመሆኑ እግሩን ከመታጠብ በቀር ሌላ አያስፈል
ገውም እናንተም ንጹሖች ናችሁ ነገር ግን ሁላችሁም ንጹሖች አይ
ደላችሁም አለው ኢየሱስ ሁላችሁም ንጹሖች አይደላችሁም ያለው
አሳልፎ የሚሰጠው ማን እንደሆነ ያውቅ ስለነበር ነው እግራቸውን
ካጠበ በኋላ ልብሱን ለበሰና ወደ ቦታው ተመልሶ ተቀመጠ እንዲህ
ም አላቸው ምን እንዳደረግሁላችሁ አስተዋላችሁን እናንተ መምህ
ርና ጌታ ትሉኛላችሁ እኔ መምህርና ጌታ ስለሆንሁ ያላችሁት ትክክል
ነው እንግዲህ እኔ ጌታችሁና መምህራችሁ ስሆን እግራችሁን ካጠብ
ህ እናንተም እርስ በርሳችሁ እግራችሁን መተጣጠብ ይገባችኋል እኔ
ለእናንተ እንዳደረግሁት እናንተም እንድታደርጉ ምሳሌ ሰጥቻችኋለሁ
እውነት እውነት እላችኋለሁ አገልጋይ ከጌታው አይበልጥም መልእክ
ተኛም ከላኪው አይበልጥም ይህን ነገር ብታውቁና በሥራ ላይ ብታው
ሉት የተመሰገናችሁ ናችሁ ይህን የምናገረው ስለ ሁላችሁም አይደለ
ም እኔ የመረጥኳችሁን ዐውቃለሁ ነገር ግን እንጀራዬን የበላ በእኔ ላይ
በጠላትነት ተነሣብኝ የሚለው የመጽሐፍ ቃል መፈጸም አለበት ይህ ከ
መሆኑ በፊት አሁን አስቀድሜ የምነግራችሁ ከተፈጸመ በኋላ በእኔ ማን
ነት እንድታምኑ ነው እውነት እውነት እላችኋለሁ እኔ የምልከውን የሚ
ቀበል እኔን ይቀበላል እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል አለ ቸሩ ጌታ
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን


ነፍሴ ለእግዚአብሔር የምትገዛ አይደለችንም  የዳዊት መዝሙር
መድኃኒቴ ከእርሱ ዘንድ ናትና እርሱ አምላኬ መድኃኒቴም ነውና
እርሱ መጠጊያዬ ነው እጅግም አልታወክም እስከ መቼ በሰው ላይ
ትቆማላችሁ እናንተ ሁላችሁ እንዳዘነበለ ግድግዳ  እንደ ፈረሰም
ቅጥር ትገድላላችሁ ነገር ግን ክብሬን ይሽሩ ዘንድ መከሩ ሐሰትንም
ይወድዳሉ በአፋቸው ይባርካሉ በልባቸውም ይረግማሉ ነገር ግን ነፍሴ
ሆይ አንቺ ለእግአብሔር ተገዢ ተስፋዬ ከእርሱ ዘንድ ናትና አርሱ
አምላኬ መድኃኒቴም  ነውና እርሱ መጠጊያዬ ነው  አልታወክም
መድኃኒቴና ክብሬ በእግዚአብሔር ነው የረድኤቴ አምላክ ተስፋዬም
እግዚአብሔር ነው የሕዝብ ማኀበር ሁላችሁ በእርሱ ታመኑ ልባችሁ
ንም በፊቱ አፍስሱ እግዚአብሔር ረዳታችን ነው ነገር ግን የሰው ልጆች
ከንቱ ናቸው የሰው ልጆችም ሐሰተኞች ናቸው በሚዛንም ይበድላሉ እነር
ሱስ በፍጹም ከንቱ ናቸው ዓመፃን ተስፋ አታድርጉ ቅሚያንም አትተማመ
ኑት ባለጠግነት ቢበዛ ልባችሁ አይኲራ እግዚአብሔር አንድ ጊዜ ተናገረ
እኔም ይህን ብቻ ሰማሁ ኃይል የእግዚአብሔር ነው አቤቱ ምሕረትም ያንተ
ነው አንተ ለእያንዳንዱ እንደ ሥራው ፍዳውን ትሰጣለህና ክብር ክብር ክብር
ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን


እግዚአብሔር እረኛዬ ነው እግዚአብሔር እረኛዬ
ስለሆነ የሚያስፈልገኝን ሁሉ አላጣም በለመለመ
መስክ እንዳርፍ ያደርገኛል ጸጥ ወዳለ ጥሩ ውሃ
ይመራኛል ሕይወቴን ያድሳል ስለ ስሙም በትክክ
ለኛ መንገድ ይመራኛል አምላክ ሆይ አንተ ከእኔ
ጋር ስለሆንህ ለሞት በሚያስፈራ ጥቅጥቅ ጨለማ
ባለበት ሸለቆ ውስጥ ባልፍ እንዃ ክፉ ነገር ይደር
ስብኛል ብዬ አልፈራም የጠባቂነትህ በትርና ምር
ኩዝ ያጽናኑኛል ጠላቶቼ እኔን  በሚመለከቱበት
ታላቅ ግብዣ አዘጋጀህልኝ እንደ ክብር እንግዳ
ራሴን በዘይት ቀብተህ ተቀበልኸኝ እስኪትረፈረፍ
ድረስ ጽዋዬን ሞላህልኝ ደግነትህና ፍቅርህ በሕይወቴ
ዘመን ሁሉ እንደማይለዩኝ እርግጠኛ ነኝ አምላኬ ሆይ
ለዘላለምም በቤትህ እኖራለሁ ክብር ምስጋና ይድረሰው
ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን


እምነት ማለት በተስፋ የምንጠባበቃቸውን ነገሮች እንደምናገኝ
የሚያረጋግጥ የማናያቸውም ነገሮች ስለመኖራቸው የሚያስረዳ
ነው የቀድሞ ሰዎች የተመሰገኑት በእምነት ምክንያት ነው ዓለሞች
በእግዚአብሔር ቃል እንደተፈጠሩ የምንረዳው በእምነት ነው ስለዚህ
የሚታየው ነገር ሁሉ ከማይታየው እንደተሠራ እናውቃለን አቤል ከቃየል
መሥዋዕት የበለጠውን መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ያቀረበው በእምነት ነው
እግዚአብሔር የአቤልን መባ በደስታ በተቀበለ ጊዜ አቤል በእምነቱ ጻድቅ
መሆኑ ተመሰከለት አቤል ከሞተ በኋላ በእምነቱ አማካይነት አሁንም እየ
ተናገረ ነው ሔኖክ ሞት እንዳይደርስበት ወደ ላይ የተወሰደው በእምነት ነው
እግዚአብሔር ስለ ወለደውም አልተገኘም ምክንያቱም ከመወለዱ በፊት
እግዚአብሔርን ደስ እንዳሰኘ ተመስክሮለታል ያለ እምነት እግዚአብሔርን
ደስ ማሰኘት አይቻልም ምክንያቱም ወደ እግዚአብሔር የሚቀርብ  ሰው
እግዚአብሔር መኖሩንና እርሱን ለሚፈልጉት ሰዎችም ሽልማት የሚሰጥ
መሆኑን ማመን አለበት ገና ስለማይታየው ነገር እግዚአብሔር አስጠንቅቆ
በነገረው ጊዜ ኖኀ እግዚአብሔርን በመፍራት ቤተ ሰቡን ለማዳን መርከብን
የሠራው በእምነት ነው በእምነቱም ዓለምን ኰነነ በእምነት የሚገኘውንም
ጽድቅ ወረሰ ክብር ምስጋና ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ  ቅዱስ  ቅዱስ
ይድረስ ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን


የወንጌል ቃል የእግዚአብሔር ኀይል ነው ክብር ምስጋና ይገባዋል አሜን
እኔ በወንጌል ቃል አላፍርም ምክንያቱም የወንጌል ቃል በመጀመሪያ አይ
ሁዳውያንን ቀጥሎም አረማውያንን የሚያምኑትን ስዎች ሁሉ ማዳን የሚ
ችል የእግዚአሔር ኀይል ነው ይህም የወንጌል ቃል እግዚአብሔር ሰዎችን
የሚያጸድቀው ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ በእምነት ሕይወትን ያገኛል ተ
ብሎ ተጽፎአል  የሰዎች ክፋት  ሰዎች በክፋታቸው እውነት እንዳይታወቅ
ሲያደርጉ በኃጢአታቸውና በክፋታቸው ምክንያት የእግዚአብሔር ቊጣ
ከሰማይ ይገለጥባቸዋል የሚቀጣቸውም ሰለ እግዚአብሔር ማወቅ የሚገባ
ቸውን እግዚአብሔር ራሱ ገልጦላቸው ያውቁ ስለነበር ነው ዓለም ከተፈጠ
ረ ጀምሮ ለሰዎች የማይታየው የእግዚአብሔር ባሕርይ ይኸውም ዘላለማዊ
ው ኀይሉና አምላክነቱ እርሱ በፈጠራቸው ነገሮች ግልጥ ሆኖ ታይቶአል ስለ
ዚህ እንደእነዚህ ያሉት የዐዋቂ አጥፊዎች የሚያመካኙት የላችውም ምክንያ
ቱም እነርሱ እግዚአብሔር ዐውቀውት ሳለ ለእርሱ የሚገባውን ክብርና ምስ
ጋና አልሰጡትም በአሳባቸውም ከንቱ ሆነ የማያስተውል ልቦናቸውም ጨለመ
ጥበበኞች ነን ሲሉ ሞኞች ሆኑ ዘላለማዊ የሆነውን እግዚአብሔርን በማምለክ
ፈንታ አላፊና ጠፊ ፍጥረቶች መልክ የተሠሩትን ምስሎች ማምለክ ጀመሩ ስለ
ዚህ እርስ በርሳቸው አሳፋሪ ድርጊቶችን እንዲፈጽሙ እግዚአብሔር ርኲሰት
ለሞላበት ለክፉ  ምኞታቸው ተገዥዎች  እንዲሆኑ ተዋቸው ይህም  የሆነው
የእግዚአብሔርን እውነት በሐሰት ስለለወጡ በፈጣሪ ፈንታ ፍጡርን ስላመለ
ኩና ስለአገለገሉ ነው እግዚአብሔር ግን ለዘላለም  የተመሰገነ ነው አሜን ሰዎ
ች ይህን በማድረጋቸው ምክንያት እግዚአብሔር ለማይገባ አሰነዋሪ ምኞት አሳ
ልፎ ሰጣቸው ሴቶቻቸው እንኳ የተለመደውን የግብረ ሥጋ ግንኙነት ባልተለመ
ደ የግብር ሥጋ ግንኙነት ለወጡ እንዲሁም ወንዶቹ የተለመደውን የግብረ ሥጋ
ግንኙነት ከሴቶች ጋር ማድረግን ትተው እርስ በርሳቸው በግብረ ሥጋ ለመገናኘት
በብርቱ ተመኙ ስለዚህ ወንዶች ከወንዶች ጋር አሳፋሪ ነገር ፈጸሙ በስሕተታቸው
ም ምክንያት የሚገባቸውን ቅጣት በሥጋቸው ይቀበላሉ ሰዎች እግዚአብሔርን ለማ
ወቅ ስላልፈለጉ አስነዋሪ ነገር እንዲያደርጉ እግዚአብሔር ለማይረባ አእምሮ አሳ
ልፎ ሰጣቸው ስለዚህ በግፍ በክፋት በስስት በቂም በምቀኝነት በነፍሰገዳይነት በጥል
በአታላይነት በክፉ ጠባይ ሁሉ የተሞሉ ናቸው እንዲሁም ሐሚተኞች የሰውን ስም
የሚያጠፋ እግዚአብሔርን የሚጠሉ ሰውን የሚያዋርዱ ትዕቢተኞች ትምክሕተኞች
ክፋትን ለማድረግ ዘዴ የሚፈልጉ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ የማያስተውሉ ውል የሚ
ያፈርሱ ፍቅር የሌላቸው ጨካኞች ናቸው እነዚህን ነገሮች የሚያደርጉ ሁሉ ሞት ይገ
ባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ ይህን ሁሉ ያደርጋሉ ማድረግ ብቻ
ሳይሆን እንዲህ የሚያደርጉትንም ሰዎች ያበረታታሉ ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓ
ለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን


የተደነቅሽ ውባ ደጋ እሩሩ አዛኛ እናቴ ቅድስት ድንግል ማርያም
ወርቃ አልማዛ ፀአይ የምታንጸባርቅ ልዩ ቆንጆ ቅድስት የተለየች
የማፈቅርሽ መካሪሄ ዳባሼ ደጋፌሄ እናቴ እህቴ ጋደኛሄ ወዳጄ
በጣም የምወድሽ የማከብርሽ የማደንቅሽ ደጋ እናቴ ስለ ረዳሽኝ
ስለጠበቅሽኝ ትዳሬን ስለጠበቅሽ አማላጄ ለእኔ ስለቆምሽ ባርክሽኝ
ዳብሰሽኝ አለሽ ከእኔ ጋር እየደገፍሽ አይ አለማወቅ አንቺን ያልቀመሰ
ያንቺን ጥቅም ለማያውቁ ልጆችሽ ተጎተዋል እኔ ባንቺ ሁሉን አግኝቻለው
ገና አለኝ ብዙ ስላንቺ የማወራው እመሰክራለው ሕውነት ነው ንጊስቲታ
የብርሃን የንጉሡ የፍቅር እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ውድ እናቴ
በጣም አመሰግንሻለው ክብር ምስጋና ይገባሻል አሜን አሜን አሜን
ደግሞ የሰማዩ አባቴ  ቸሩ አምላኬ ጌታዬ መድኃኒቴ ኢየሱስ ክርስቶስ 
አገልጋዩን ሰጠኝ እሱም ፈጥኖ ወደ እኔ መጣ  ቅዱስ ጊዬርጊሴ አባቴ
ወንድሜ ጋደኛኤ ፓሊሴ አኪሜ አስተማሪዬ ጠበቃሄ ዋሴ ሁሉን ያሳወቀኝ
አማላጄ የእኔ ብቻ የምለው ፈጥኖ ደራሽ ከብሩታይት የበለጠ ደረሰ ለእኔ
ገና አለኝ ብዙ ሰለእናተ የማሳውቀው ወታደሬ ቅዱስ ጊዬርጊሴ የምወደው
የማፈቅረው የማደንቀው ላስፈጸመልኝ ሁሉን ስለረዳኝ ስለቆመልኝ ደግ እሩሩ
ፈጥኖ ደራሽ ነህ አባቴ ቅዱስ ጊዬርጊሴ በጣም አመሰግንአለው ክብር ምስጋና
ይድረሰው አሜን አሜን አሜን ይድረስህ ተግታቹሁ  እረድታቹሁኛል ቅድስት
ድንግል ማርያምን ቅዱስ ጊዬርጊስን ለሰጠኝ ቸሩ አምላኬን ጌታችን መድሐኒታችን
ኢየሱስ ክርስቶስ ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘላዓለሙ  አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜንአሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜ አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን



ለቸር ለታላቅ እረቂቁ ልዑል እግዚአብሔር ለቅዱስ ልጁ ለእየሱስ ክርስቶስ
ለእግዚአብሔር እናት ለቅድስት ድንግል ማርያም ክብር ምስጋና ይድረሳችው
አሜን አሜን አሜን በዛሬው ቀን ጀርመን የካቶሊኮች አይማኖት ደጋ እናታችን
ቅድስት ድንግል ማርያም ያረገችበት ቀን ይከበራል በሚከበሩ ከተማ  መስራቤቶች
ዝግ ነው በጀርመን አገር ቅዱሳኖች በጣም ይከበራሉ እርዳታቸውን ያምናሉ ብዙ
ቤተክርስታን ሰርተውላቸዋል በየትምሕርት ቤት ያስተምራሉ ያስረዳሉ ሞደርን ነን
ቢሉም እግዚአብሔርን ይፈራሉ በቅዱሳኖች ቀን እረፍት ነው በጣም ያከብሩታል
ቸሩ አምላችን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ  አለው ዬሐንስ
ይቺውልህ እናጥን  ውሰዳት አለው ዬሐንስም ወደ ቤቱ ወሰዳት ቸሩ አባታችን እናት
ሰጠን ስለዚህ ለአለም እናት ሆነች ደግሞ ቸሩ አምላካችን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
እንዲህ አለ እናተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል እኔን የሚቀበል  አብን ይቀበላል ወደ
ካለኔ ወደ አብ የሚመጣ ማንም የለም ስለዚህ በአብ ወልድ አለ በወልድም አብ አለ
አለ ትላንት በህልሜ በእኛ መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ቅዱሳኖችን
አክብሩ ይላል ብዬ ሳስረዳ አየሁ እኔ የተረዳሁት ልዑል እግዚአብሔር ቅዱሳኖችን
እንድታከብሩ ይፈልጋል አትሳሳቱ ልዑል እግዚአብሔር የሾማቸው አክሊል የጫነባቸው
ያከበራቸው የቀደሳቸው ከእነሱ ጋር ነው ስለዚህ ልዑል እግዚአብሔር የባረከውን ቅዱስ
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እያሉ በእግዚአብሔር ፊት የሚማፀኑልን
ማመስገን ሲገባን እደውም አናከብርም ማለት ልዑል እግዚአብሔርን መቃወም ነው
ስለረዱን  ስላማለዱን ፈጥነው ስለደረሱልን ሳይታክቱ ስላስፈፀሙልን ክብር ምስጋና
ይድረሳቸው ለመለአኮች ለቅዱሳኖች ለአማላጅነታችው ለተራዶቻቸው ተግተው ፈጥነው
ለሚረዱት ቸሩ አምላክ ለሚልካቸው አገልጋሆቹሁ ክብር ምስጋና ይድረሳቸው እነሱን
ለላከልን ላደለን ልዑል እግዚአብሔር ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
እሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
አልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል


ቅን ፈራጅ ለሆነው አምላክ የሚቀርብ ምስጋና አምላክ ሆይ በሙሉ
ልቤ አመሰግንሃለሁ ያደረግኸውንም ድንቅ ነገር ሁሉ እናገራለሁ በአንተ
ደስ ይለኛል ሐሴትም አደርጋለሁ ልዑል እግዚአብሔር ሆይ ለስምህ
የምስጋና መዝሙር አቀርባለሁአንተ በምትገለጥበት ጊዜ ጠላቶቼ ወደ
ኋላ ይመለሳሉተሰናክለውም ከፊጥ ይጠፋሉ በዙፋንህ ላይ ተቀምጠህ
ትክክለኛ ፍርድን ትፈርዳለህ ለእኔም በቅን ፈርደህልኛል አሕዛብን
ቀጣህ ክፉዎችንም አጠፋህ ስማቸውንም ለዘላለም ደመሰሽ ጠላቶ
ቻችን ለዘላለም ጠፍተዋል ከተሞቻቸውንም ደምስሰሃል ስማቸውም
ፈጽሞ ተረስቶአል እግዚአብሔር ግን ዘላለም ንጉሥ ሆኖ ይኖራል
ዙፋኑንም ለፍርድ አዘጋጅቶአል ዓለምን በቅንነት ያስተዳድራል
ሕዝቦችንም በትክክለኛ ፍትሕ ይዳኛል እግዚአብሔር ለተጨቈኑት
መጠጊያ ነው በመከራ ጊዜም መከላከያ አምባ ነው እግዚአብሔር
ሆይ ስምህን የሚያውቁ ሁሉ ይታመኑብሃል ወደ አንተ የሚመጡትንም
አትጥላቸውም በጽዮን  ለሚኖር እግዚአብሔር የምስጋና መዝሙር
አቅርቡ ያደረገውንም ድንቅ ሥራ ለሕዝቦች ሁሉ ንገሩ እግዚአብሔር
ነፍስ ገዳዮችን ይበቀላል የተጨቈኑትን ድኾች ያስታውሳል ጩኸታቸው
ንም ይሰማል እግዚአብሔር ሆይ ምሕረትን አድርግልኝ ጠላቶቼ የሚያደር
ሱብኝንም መከራ ተመልከት አምላኬ ሆይ ከሞት አድነኝ ይህን ብታደርግ
ልኝ በጽዮን ልጅ በኢየሩሳሌም አደባባይ ምስጋናህን ሁሉ ለሕዝብ እናገራ
ለሁ ስላዳንኸኝም ደስታዬን እገልጣለሁ አረማውያን በቈፈሩት ጒድጓድ
ወደቁ ባጠመዱት ወጥመድ ተያዙ እግዚአብሔር በእውነተኛ ፍርዱ አማካ
ይነት ራሱን ገለጠክፉ ሰዎችም በክፉ ሥራቸው ወጥመድ ተያዙ ኃጢአተኞች
ሁሉ ወደ ሲኦል ይወርዳሉ እግዚአብሔር የሚተው ሁሉ ፍጻሚአቸው ይኸው
ነው ችግረኞች ዘወትር እንደተረሱ አይቀሩም የድኾችም ተስፋ ከንቱ ሆኖ
ለዘላለም አይቀርም አምላክ ሆይ ሰዎች በብርታታቸው እንዳይጓደዱብህ
ተነሥ አረማውያንን በፊጥ ሰብስብ በእነርሱም ላይ ፍረድ እግዚአብሔር
ሆይ እንዲፈሩህና ከሞት የማያመልጡ ስብአዊ ፍጡሮች መሆናቸውንም
እንዲያውቁ አድርጋቸው ክብር ክብር ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



ኢየሱስና ኒቆዲሞስ የዩሐንስ ወንጌል ፻፻፩፮  ኒቆዲሞስ የሚባል አንድ
ሰው ነበር እርሱ ከፈረሳውያን ወገን የሆነ የአይሁድ አለቃ ነበረ ይህ
ሰው በሌሊት ወደ ኢየሱስ መጥቶ መምህር ሆይ እግዚአብሔር ከእርሱ
ጋር ካልሆነ  በቀርእነዚህን አንተ የምታደርጋቸውን ተአምራት ሊያደርግ የሚ
ችል ማንም የለም ስለዚህ አንተ ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣህ መምህር
 እንደሆንህ እናውቃለን አለው ኢየሱስም እውነትእውነት እልሃለሁ ሰው
እንደገና ካልተወለደ በቀር የእግዚአብሔርን መንግሥት ሊያይ አይችልም
አለው ኒቆዲሞስም ታዲያ ሰው ከሸመገለበኋላ እንዴት ሊወለድ ይችላል
ዳግመኛ ወደ እናቱ ማሕፀን ገብቶ መወለድ ይችላልን ሲል ጠየቀ ኢየሱስ
እንዲህ ሲል መለሰ እውነት እውነትእልሃለሁ ሰው ከውሃና ከመንፈስ ቅዱስ 
ካልተወለደ  በቀር  ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም ከሥጋ
የተወለደ ሥጋ ነውከመንፈስ የተወለደ መንፈስ ነው ስለዚህ ዳግመኛ መወለድ
ያስፈልጋችኋል ስላልኩህ አትደነቅ ነፋስ ወደ ፈለገው አቅጣጫ ይነፍሳል ድም
ፁንም  ተስማለህ ነገር ግን ከየት እንደሚመጣና ወዴትም እንደሚሄድ
አታውቅም ከመንፈስ የተወለደ ሁሉ እንዲሁ ነው ኒቆዲሞስም ይህ እ
ንዴት ሊሆን ይችላል ሲል ጠየቀው ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰለት
አንተ የእስራኤል መምህር ሆነህ ይህን አታውቅምን እውነት እውነት
እልሃለሁ የምናውቀውን እንናገራለን ያየነውንም እንመሰክራለን እና
ንተ ግን ምስክርነታችንን አትቀበሉትም የምድርን ነገር ስነግራችሁ የ
ማታምኑ ከሆነ የሰማይን ነገር ስነግራችሁ እንዴት ታምናላችሁ ከሰማይ
ከወረደው ከሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ ማንም የለም ሙሴ በበ
ረሓ እባብን ከፍ አድርጎ እንደሰቀለ እንዲሁም የሰው ልጅ ከፍ ብሎ
ሊሰቀል ይገባዋል ምክንያቱም በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለምን ሕይ
ወት እንዲያገኝ ነው እግዚአብሔር ዓለምን እጅግ ስለ ወደደ አንድ
ልጁን ሰጠ ስለዚህ በልጁ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት ይኖረዋል
እንጂ አይጠፋም እግዚአብሔር ልጁን ወደ ዓለም የላከው ዓለም በልጁ
እንዲድን ነው እንጂ በዓለም ላይ ለመፍረድ አይደለም በእርሱ የሚያምን
አይፈረድበትም በእርሱየማያምን ግን አንድ በሆነው በእግዚአብሔር ልጅ
ስላላመ ገናዱሮ ተፈርዶበታል ፍርዱም ይህ ነው ከብርሃን ወደ ዓለም መጣ
ሰዎች ግን ሥራቸው ክፉ ስለሆነ ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ወደዱ ክፉ ነገር
የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላል ክፉ ሥራውም እንዳይገለጥበት ወደ ብር
ሃን አይመጣም እውነት የሆነውን ነገር የሚያደርግ ግን ወደ ብርሃን ይመጣ
ል ወደ ብርሃን የሚመጣውም  በእግዚአብሔር ትእዛዝ መሠረት የተደረገው
ሥራው እንዲገለጥለት ነው ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



የዐሥሩ ልጃገረዶች ምሳሌ ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ በዚያን
መንግሥት ሰማይ የመግባት ሁኔታ መብራታቸውን ይዘው ሙሽራ
ለመቀበል የወጡ የዐሥር ልጃገረዶችን ታሪክ ይመስላል ከእነርሱ
አምስቱ ሞኞች አምስቱ ብልኆች ነበሩ ሞኞቹ ልጃገረዶች መብ
ራታቸውን ይዘው ለመብራቱ የሚሆን ትርፍ ዘይት አልያዙም ነበር
ብልኆቹ ልጃገረዶች ግን ከመብራታቸው ጋር ትርፍ ዘይት በዕቃ
ይዘው ነበር ሙሽራው በመዘግየቱ ሁሉም በእንቅልፍ ተሸንፈው
ተኙ እኩለ ሌሊት ሲሆን ግን እነሆ ሙሽራው መጣ ውጡና ተቀ
በሉት የሚል ሁካታ ተሰማ በዚያን ጊዜ ልጃገረዶቹ ሁሉ ተነሡና
መብራታቸውን አዘጋጁ ሞኞቹ ልጃገረዶች ብልኆቹን መብራታችን
መጥፋቱ ስለሆነ እባካችሁ ከዘይታችሁ ስጡን አሉአቸው ብልኆቹ
ልጃገረዶች ግን ለእኛና ለእናንተ የሚበቃ ዘይት የለንም ይልቅስ ወደ
ሱቅ ሂዱና ለእናንተ የሚሆን ዘይት ለመግዛት በሄዱበት ወቅት ሙሽራ
ው መጣ ተዘጋጅተው የነበሩትም ልጃገረዶች ከሙሽራው ጋር ወደ ሠር
ጉ ግብዣ አዳራሽ ገቡ በሩም ተዘጋ በኋላም የቀሩት ልጃገረዶች መጡና
ጌታ ሆይ እባክህ ክፈትልን አሉት እርሱ ግን በእውነት እላችኋለሁ እኔ
አላውቃችሁም ሲል መለሰላቸው ስለዚህ ቀኑንና ሰዓቱን ስለማታውቁ
ተግታችሁ ጠብቁ  ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙ አሜንአሜን
አሜን አሜን  አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን


ቸር ታላቅ ልዑል እግዚአብሔር ቅዱሳኖችን ሁሉ በየገጠሩ የሚማለ
ሉትን እነሱን በየበተክርስታን ቀን ማታ ሳይበሉ ሳይጠጡ ደከመን
ሳይሉ ጠንክረው ተግተው ለአገር ለአለም የሚፀልዩትን ቅን ደግ ቅዱሳኖች
አባቶቻችንን ወንድሞቻችንን ዘማሪዎቹሁን ሁሉ እናት አባት እህት ወንድም
ባጠቃላይ ለፍጡር የሚደክሙ ጠብቃቹው ጤና እድሜ ጥንካሬ ይስጣቸው
ያኑራቸው ፀሎታቹሁን ይስማ ድካማቸውን ይቁጠርላቹሁ እናተ ለእኛ ሰትፀልዩ
ለእናተ ደግሞ እድሜ አትረፍፎ አድሶ ይስጣቹሁ እኔም ባቅሜ ለእናተ
እፀልያለው ቸሩ ጌታ ከእናተ ጋር ይሁን ፀጋው ያብዛላቹሁ አይለያቹሁ በቸርነቱሁ
ያቁምልን ለቸሩ አምላካችን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜንአሜንአሜንአሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን


እግዚአብሔር ለዳዊት የሰጠው የተስፋ ቃል
ከብዙ ዘመናት በፊት በራእይ ለአገልጋዮችህ
እንዲህ ብለህ ተናግረሃል ኃያሉን ረድቻለሁ
ከሕዝብ መካከል ለመረጥሁትም  ዙፋን
ቀብቼ አነገሥሁት ብርታቴ ዘወትር ከእርሱ
ጋር ይሆናል ኀይሌም ያበረታዋል ጠላቶቹ
እርሱን ለማጥቃት የሚያደርጉት ሙከራ
አይሳካላቸውም ጠላቶቹን አድቅቅለታለሁ
የሚጠሉትንም ሁሉ ከፊቱ አጠፋለታለሁ
እወደዋለሁ ለእርሱም ታማኝ እሆናለሁ
በስሜም ዘወትር ድል አድራጊ እንዲሆን
አደርገዋለሁ ሥልጣኑ ከባሕር እስከ ወን
ዞች ይሆናል እርሱም አንተ አባቴና አምላኬ
ነህ አንተ አምባዬና አዳኜ ነህ ይለኛል እኔም
የበኲር ልጅና ከነገሥታትም ሁሉ በላይ እን
ዲሆን አደርገዋለሁ ለእርሱ የሰጠሁትን የተ
ስፋ ቃል ሁሉ ዘወትር እጠብቃለሁ ከእርሱ
ጋር የገባሁትንም ቃል ኪዳን አጸናለታለሁ
የመንግሥቱም የትውልድ ሐረግ እንደ ሰማይ
የጸና ይሆናል ዘሩም ለዘላለም ይነግሣል ነገር
ግን የእርሱ ዝርያዎች ሕጌን ቢጥሱ በትእዛዜም
መሠረት ባይኖሩ መመሪያዎቼን ባይቀበሉ ትእዛ
ዜንም ባይጠብቁ በኃጢአታቸው ምክንያት እቀጣ
ቸዋለሁ በበደላቸውም ምክንያት መከራ አመጣባቸ
ዋለው ነገር ግን ለዳዊት ያለኝ ፍቅር ከቶ አይገታም
ለእርሱ የሰጠሁትንም  የተስፋ ቃል አንዱን እንኳ
አላስቀርም በማያዳግም ሁኔታ አንድ ጊዜ በቅዱስ
ስሜ ስለማልሁ ለዳዊት ከቶ አልዋሽም  ትውልዱ
አይቋረጥም መንግሥቱንም ፀሐይ እስከምትኖርበት
ዘመን እጠብቃለሁ በሰማይ በእውነተኛነት እንደም
ትመሰክረው እንደ ጨረቃም የጸና ይሆናል ክብር
ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን



በእግዚአብሔር የተመረጠ ንጉሥ አዛብ መንግሥታት
ስለምን ለማመፅ ይስበሰባሉ ሕዝቦችስ በከንቱ ለምን
ያሤራሉ እግዚአብሔርንና መሲሑን ለመቃወም የዓለም
ነገሥታት ተነሣሡ ሹሞቻቸውም ከእነርሱ ጋር ተባበሩ
ስለዚህም ከእነርሱ አገዛዝ ራሳችንን ነፃ እናስወግድ አሉ
መኖሪያው  በሰማይ የሆነ እግዚአብሔር ይስቅባቸዋል
በከንቱ አሳባቸውም ያፌዝባቸዋል ቀጥሎም በቊጣው
ይገሥጻቸዋል በመዓቱም ያሸብራቸዋል በተቀደሰው ተራ
ራዬ በጽዮን ላይ ያነገሥሁት ንጉሥ ይህ ነው ይላቸዋል
ንጉሡም እነሆ እግዚአብሔር የሰጠውን ትእዛዝ ዐውጃ
ለሁ እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ አንተ ልጄ ነህ እኔ
ዛሬ ወለድሁህ ለምነኝ አሕዛብ ሁሉ እንዲገዙልህ አደር
ጋለሁ ምድርም በሙሉ የአንተ ግዛት ትሆናለች በብረት
በትር ትሰብራቸዋለህ እንደ ሸክላ ዕቃም ቀጥቅጠህ ታደ
ቃቸዋለህ አሁንም እናንተ ነገሥታት ይህን ማስጠንቀቂያ
ስሙ እናንተ የዓለም መሪዎች ይህን ተግሣጽ አስተውሉ
አክብሮት በተሞላበት ፍርሃት እግዚአብሔርን አገልግሉት
በመንቀጥቀጥም እርሱን ፍሩት ቊጣው ፈጥኖ ከመገለጡና
እናንተም  በድንገት  ከመጥፋታችሁ በፊት  ስገዱለት
እግዚአብሔርን መጠጊያቸው የሚያደርጉት ሁሉ የተባረኩ
ናቸው ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



ቅዱስ ሚካኤል ለደረሰልኝ ስለህሱ ምስክር አለኝ እኔ ልዑል እግዚአቤሔርን የምማለድ
ያለሱ ምንም የማሎድ ስለሆኩኝ በኑሬሄ መጥፎ መንፈሶች ሳስጨንቁኝ ሚካኤል ደረሰልኝ
እደውም  ደጉ ቅዱስ ሚካኤል  የመራኝም  እዲህ ነው በህልሜ ሳስጨንቀኝ በአጋጣሚ
በቅዱስ ሚካኤል በቅዱስ ሚካኤል  ስል እደዚህማ አትበይ ብላ  እደ አመድ ተበታተነች
በአሮፒላንም ስኤድ በጣም ሲያስፈራራኝ እዲሁ በቅዱስ ሚካኤል በቅዱስ ሚካኤል ብዬ
በጣም ስል የሚንቀጠቀጠው አሮፒላኑ ቀጥ አለ ልክ በህልሜ ያየውት በሁንም ሸሸኝ ለቆኝ ሄደ
እሱን ይፈራል ሲቀጠቀጥ ስሙን ሲሰማ  ፈርቶት ደንግጦ ትቶኛል ከዛ እኔ ተረዳው የሱን ስም
ሲጠራ ይፈራሉ በጣም አመሰግንአለው  በህልሜ ስለመራህኝ ደግ ደራሽ ቅዱስ ሚኢካኤል 
ክብር ምስጋና ይድረሰው አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል



ለቸር ለታላቅ እረቂቁ ልዑል እግዚአብሔር ለቅዱስ ልጁ ለእየሱስ ክርስቶስ
ለእግዚአብሔር እናት ለቅድስት ድንግል ማርያም ክብር ምስጋና ይድረሳችው
ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
ለመለአኮች ለቅዱሳኖች ለአማላጅነታችው ለተራዶታቸው ተግተው ፈጥነው
ለሚረዱት ለማስደስቱ ለማማሉት ለሚሰሙት ክብር ምስጋና ይድረሳቸው
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን የልዑል እግዚአብሔርን
አገልጋዮች ሁሉን በጣም አፈቅራቸዋለው አከብራቸዋለው ለሌላው ያረጉትን
የረዱት ያለመጠራጠር አምናለው አመሰግናቸዋለው ይገባቸዋል እልም አየው
በመጀመሪያ ዩቱብ ቪዲሆ ይመስላል በመስቀለ አይነት ተሰልፈው ይዘምራሉ
ቀየር ሲል ደግሞ ተራራላይ በተርታ በደረጃ ቆመው ለቅድስት ድንግል ማርያም
ይዘምራሉ እነርሱ የተለዩ ውብ ካባቸው በወርቅ የተሰራ አክሊል ያለባቸው ልዩ
ግርማ ሞገስ ያላቸው በጣም የማብረቀርቁ ለንግስት ለቅድስት ድንግል ማርያም
ይዘምራሉ ይኤ መዝሙር የተለየ ሰምቼው አላውቅም ኤንስ ለፊስቡክ እልካለው
ብይ ለመላክ ስታገል ብንን አልኩ በጣም የቆጨኝ መዝሙሩ ጠፋብም ብይዘው
ኖሮ ለመዘምራን እጽፍላቸው ነበር ይህ ግን ቅዱሳኖች ናቸው ስለክብራ ሲገልጡ
ነው ቸሩ አምላክን ለሚልካቸው አገልጋሆቹሁ ቅዱሳኖች  ክብር ምስጋና ይድረ
ሳቸው እነሱን ለላከልን ላደለን ልዑል እግዚአብሔር ክብር ምስጋና ይድ
ረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
እሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
አልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል



ክብር ምስጋና ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን አሜን
ሰማዓታቱ ቅዱስ ጊዬርጊስ ፈጥኖ ደራሽ የእሱ ልጅ ነኝ አባቴ
ቅዱስ ጊዬርጊሴ ለእኔ ያረገልኝ የደረሰልኝ ከብሩታይት ይበልጥ
ነው ሁሉን ነገር ያስተማረኝ የመራኝ ያሳወቀኝ ደግ እሩሩ ፈጥኖ
ደራሽ ጊዬርጊሴ ጊዬርጊሴ ካልኩት የማይሆንልኝ ነገር ምንም
አላየሁም በስሙ እድናለው አስተማሬ ወታደሬ አኪሜ ደራሼ
ጠባቂዬ ዋሴ ከትኒሽ ህነቴ እስካሁን ድረስ ታጥቆ የሚረዳኝ ትጉ ደጋ
ፊዬ አባቴ አማላጄ ስለእኔ በጌታ በአምላክ ፊት የሚቆም የሚማለድልኝ
የሚጸልይልኝ በጣም የምወደው የማፈቅረው የማከብረው የማመሰግነው
አባቴ ሰማዓህታቱ ቅዱስ ጊዬርጊስ በአንተ ብዙ ተጠቀምኩ ብዙ ተገለጠ
ገና አለኝ ስላተ የምመሰክረው አይማኖቴ በውርስ ሳይሆን እናቱንና አንተን
ያደለኝ ቀን ምን የተባረከ የተቀደሰ ቀን ነው በጣም አመሰግናቹአለው ታደልኩ
በጣም አመሰግንአለው ጊዬርጊሴ አንተን ያከበረ ረቂቅ ቸር ጌታ  አንተን
ለሰጠኝ የሰማዩ አባቴ ቸሩ ጌታ አምላክ መድኃኒቴ ኢየሱስ ክርስቶስ
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙ አሜን አሜን  አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን


ደጉ የዋህ ፈጥኖ ደራሽ በውነቱ ቅዱስ ጊዬርጊስ በጣም
አደንቅአለው አማላጄ አባቴ ወታደሬ ፖሊሴ ጠበቃዬ
አስተማሪዬ አኪሜ ዋሴ ወንድሜ ጋደኛዬ እኔን ከሞት
ያዳንክ በምድር በሰማይ የምትቆምልኝ ገስግሰህ ወደ እኔ
መጣህ ሁሉን የመራህኝ ወደ ስማዩ አባቴ ቤት ያገባህኝ
በቸሩ አምላክ በጌታ በመዳኃኒሐለም ፊት የምትፀልይልኝ
ተግተህ ለእኔ የቆምክ ስላደረክልኝ ውለታ ነው የእኔ ብቻ
አባቴ የምለው ያልኩትን ሁሉ ስላስፈፀምክ ስለሆነ በአነተ
ምክንያት ተሳካልኝ በጣም የደነቀኝ ቸሩ አምላካችን ጌታችን
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰጠኝ ግሩም ታላቅ ሆነብኝ
እናቱን ደጋ ርህሩህ አዛኝ ቅድስት ድንግል ማርያም አገልጋዩን
ደግ የዋህ ቅዱስ ጊዬርጊስን ሁለቱን በቸርነት አደለኝ ተሰጠኝ
ከእኔ ጋር ሆነው እንዲረዱኝ እዲዋጉልኝ እዳበረቱኝ እነርሱም
አበረቱኝ ጠነከርኩ መፍራትን ተውኩት እነርሱ ባሉኝ መከተል
ጀመርኩ እነርሱ አሉልኝ ምንም አያሸንፈኝም አሉኩ በጣም
አመሰግናቹአለው ክብር ምስጋና ይድረሳቹሁ አሜን አሜን
ፀሎቴ ግን የማቀርበው ለአምላኬ ነው እርሱም እኔን እደሚሰማ
አቃለው ሁሉ የእርሱ ሁሉ ከእርሱ የቸር የልዑል እግዚአብሔርን
የቀደሳቸውን የሾማቸውን ከእነርሱ ጋር ያለውን በማፍቀሬ በማ
ክበሬ በማድነቄ በመስማቴ አምላክ አልጠላኝም እንደውም ደስ
አለው ፍቅሩን አሳየኝ እንጂ ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን


ከድንኳን በመውጣት ጊዜ የዳዊት መዝሙር የአምላክ
ልጆች ሆይ ለእግዚአብሔር አምጡ ክብርንና ምስጋናን
ለእግዚአብሔር አምጡ የስሙን ክብር ለእግዚአብሔር
አምጡ  በቅድስናው  ስፍራ ለእግዚአብሔር  ስገዱ
የእግዚአብሔር ድምፅ በውኖች ላይ የክብር አምላክ አን
ጐደጐደ እግዚአብሔር በብዙ ውኖች ላይ የእግዚአብሔር
ድምፅ በኃይል ነው የእግዚአብሔር ድምፅ በታላቅ ክብር ነው
የእግዚአብሔር ድምፅ ዝግባን ይሰብራል እግዚአብሔር የሊ
ባኖስን ዝግባ ይቀጠቅጣል እንደ ጥጃ ሊባኖስን አንድ ቀንድ
እንዳለው አውሬ ልጅ ስርዮንን ያዘልላቸዋል የእግዚአብሔር
ድምፅ የእሳቱን ነበልባል ይቈርጣል የእግዚአብሔር ድምፅ
ምድረ በዳውን ያናውጣል እግዚአብሔር የቃዴስን ምድረ
በዳ ያናውጣል የእግዚአብሔር ድምፅ ዋላዎችን ያጠነክራቸ
ዋል ጫካዎቹንም ይገልጣል ሁሉም በመቅደሱ ምስጋና ይላል
እግዚአብሔር የጥፋት ውኃን ሰብስቦአል እግዚአብሔር ለዘላ
ለም ንጉሥ ሆኖ ይቀመጣል  እግዚአብሔር ለሕዝቡ ኃይልን
ይሰጣል እግዚአብሔር ሕዝቡን በሰላም ይባርካል ክብር ምስጋና
ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን


ክብር ምስጋና ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን አሜን
ሰማዓታቱ ቅዱስ ጊዬርጊስ ፈጥኖ ደራሽ የእሱ ልጅ ነኝ አባቴ
ቅዱስ ጊዬርጊሴ ለእኔ ያረገልኝ የደረሰልኝ ከብሩታይት ይበልጥ
ነው ሁሉን ነገር ያስተማረኝ የመራኝ ያሳወቀኝ ደግ እሩሩ ፈጥኖ
ደራሽ ጊዬርጊሴ ጊዬርጊሴ ካልኩት የማይሆንልኝ ነገር ምንም
አላየሁም በስሙ እድናለው አስተማሬ ወታደሬ አኪሜ ደራሼ
ጠባቂዬ ዋሴ ከትኒሽ ህነቴ እስካሁን ድረስ ታጥቆ የሚረዳኝ ትጉ ደጋ
ፊዬ አባቴ አማላጄ ስለእኔ በጌታ በአምላክ ፊት የሚቆም የሚማለድልኝ
የሚጸልይልኝ በጣም የምወደው የማፈቅረው የማከብረው የማመሰግነው
አባቴ ሰማዓህታቱ ቅዱስ ጊዬርጊስ በአንተ ብዙ ተጠቀምኩ ብዙ ተገለጠ
በጣም አመሰግንአለው ጊዬርጊሴ አንተን ያከበረ ረቂቅ ቸር ጌታ  አንተን
ለሰጠኝ የሰማዩ አባቴ ቸሩ ጌታ አምላክ መድኃኒቴ ኢየሱስ ክርስቶስ
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙ አሜን አሜን  አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



ክብር ምስጋና ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን አሜን
አቤት አቤት እግዞሆ አድነን ከማህቱ ሰውረነ በምረቱሁ እንተ
ማራአም ወላዲቱ በህልሜ አየው ከሰማዩ ብዙ ቀጫጭን የእሳት
ፍንጣሪ የሚመስል ምድሩ ላይ ፈሰሰ ደግሞ የምድሩን ሰዎች የ
ማስጨንቁ በደንብ የማይታዩ የጭስ እንፋሎት የሚመስሉ ነገሮች
ሰዎች ላይ እየዘለሉ ያደቃሉ እኔንም የሚታገለኝ በድንገት ሲይዘኝ
የቸሩ ጌታ አገልጋይ ቅዱስ ጊዬርጊስን ጠራሁት ስሙንም ይዜ ታጥቄ
የሚታገለኝን ጠላቴን አሽቀንጥሬ ወደ ዛያ ጣልኩት አሸነፍኩት ድንቅ
ነው የቅዱሱ የጊዬርጊስ ስሙን ስለጠራው አሸናፊ ሆንኩ ከዛ ብንን አ
ልኩኝ ይህ ምን ሊመጣ ይሆን እረቂቅ ልዑል እግዚአብሔር ያውቃል
ምሕረቱ የበዛ ፍጥሩን የማፈቅር ርህሩህ ግሩም ድንቅ ነው በጣም አመ
ሰግንአለው ፈጥኖ ደራሽ ጊዬርጊሴ  አባቴ አማላጄ አስተማሪዬ ዋሴ
አኪሜ ወታደሬ ጠበቃሄ በቸሩ በፈጣሬ በሰማዩ አባቴ ፊት ቆመህ
የምትማፀንልኝ ሁሉን የምታስፈጽምልኝ በአንተ ብዙ ተጠቀምኩ
አንተን ላደለኝ ቸር አምላኬ ጌታዬ መድኃኒቴ ኢየሱስ ክርስቶስ
ክብር ክብር ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሁን ሰዓቱ ፀሎት ነው እባካቹሁ በአገር ውስጥ ያላቹሁ ለየበተክርስታን
ለቅዱሳኖች ተናገሩ ለቸሩ አምላክ ይፀልዩ የቅዱሳን ፀሎት ይሰማል ድጉ
ህርሩህ የዋህ ቸርነቱ ልክ የለውምና ሁሉም ይፀልይ ከማህት ያድነን
በጣም የማሳዝነው በአለም ላይ ክፉ ጠላታችን ሲበረታ በያለበት
ሳተራምስ የአለም ሰዎች ግን ዝም ብለው ደንዝዘው ልባቸውን
አደድነው ብልህ ነን ሲሉ ሞኞች ሆኑ ሰምቶ እዳልሰማ አንብበው
እንዳላነበበ አይተው እዳላዩ ይኖራሉ ቸሩ ጌታ እዳለው ይኤ ክፉ
ትውልድ ምልክት ማሄት ይፈልጋል ከዛን ጊዜ ጀምሮ እስካሁን
ከሰማይ ምልክት ማየት ይፈልጋሉ  የተራቀቅን ሁሉን እናቃለን ያሉ
ልዑል እግዚአብሔር ያልሰሙ ያልፈሩ የማይፈሩ አቤት እንዴት
ይኤ ሁሉ ስልጥና የማነው ልዑል እግዚአብሔር ነው ሁሉ የእሱ
ሁሉ ከእሱ ማነው የሚወዳደረው ማነው የሚከለክለው ታጋሽ ደግ
መንፈስ ቅዱሽ በምድር ላይ ይፍሰስ ክብርህ ይገለጥ አሜንአሜን
ይደነግጡ እባካቹሁ የአባቴ ልጆች ብልሆች በያገሩ ያላቹሁ ፀልዩ
በርትታቹሁ ተግታቹሁ ፀልዩ ለቤተሰቦቻቹሁ ንገራቸው ይፀልዩ ቸሩ
አምላካችን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያድነን ይጠ
ብቀን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን


በዚያኑ ቀን ኢየሱስ ከቤት ወጥቶ በባሕሩ አጠብ ተቀመጠ ብዙ ሰዎችም ወደ የዘሪው ምሳሌ
እርሱ መጥተው በመስብሰባቸው ምክንያት በጀልባ ላይ ወጥቶ ተቀመጠ ሕዝቡም
ሁሉ በባሕር ዳር ቆመው ነበር ከዚያም በኋላ ብዙ ነገሮችን በምሳሌ እንዲህ እያለ
ይነግራቸው ጀመር እነሆ ዘሪው ገበሬ ለመዝራት ወጣ ሲዘራም አንዳንዱ ዘር በመንገድ
ዳር ወደቀና ወፎች መጥተው በሉት ሌላው ዘር ብዙ ዐፈር በሌለበት በጭንጫማ መሬት
ላይ ወደቀ መሬቱም ብዙ ዐፈር ስላልነበረው ዘሩ ወዲያውኑ በቀለ ይሁን እንጂ ፀሐይ
በወጣ ጊዜ ጠወለገ ሥር ስላልነበረውም ደረቀ ሌላውም ዘር በእሾኻማ ቊጥቋጦ መካከል
ወደቀ እሾኻማውም ቊጥቋጦ አደገና የዘሩን ቡቃያ አንቆ አስቀረው ሌላውም ዘር በመልካም
መሬት ላይ ወደቆ በቀለና ብዙ ፍሬ  አፈራ አንዱ መቶ አንዱ ስልሳ አንዱም ሠላሳ ፍሬ ሰጠ
ሰሚ ጆሮ ያለው ይስማ ኢየሱስ በምሳሌዎች ስለምን ይናገር እንደነበረ ከዚህ በኋላ ደቀ
መዛሙርቱ ወደ ኢየሱስ ቀርበው ስለምን ለሕዝቡ በምሳሌ ትናገራለህ አሉት እሱም እንዲህ
ሲል መለሰላቸው ለእናንተ የመንግሥተ ሰማይን ምስጢር ማወቅ ተሰጥቶአችኋል ለእነርሱ
ግን አልተሰጣቸውም ምክንያቱም ላለው ሰው ይሰጠዋል ይበዛለታልም ከሌለው ሰው ግን ያው
ያለው እንኳ ይወሰድበታል እያዩ ከቶ እንደማያዩ እየሰሙ እንደማይሰሙ ወይም እንደማያስተውሉ
ስለሆኑ እነሆ እኔ በምሳሌ እነግራቹዋለሁ ስለዚህ በነቢዩ በኢሳይያስ እንዲህ ተብሎ የተጻፈው በእነርሱ
ላይ ይፈጸማል መስማትንስ ትሰማላችሁ ነገር ግን ማየትንም ታያላችሁ ነገር ግን ልብ አታደርጉም
ምክንያቱም እነዚህ ሕዝብ ልባቸውን አደንድነዋል ጆሮአቸውን ደፍነዋል ዐይናቸውን ጨፍነዋል
እንዲህስ ባይሆን ኖሮ በዐይናቸው ተመልክተው በጆሮአቸው ሰምተው በልባቸው አስተውለው
ወደ እኔ በተመለሱና በፈወስኳቸው ነበር እናንተ ግን ዐይኖቻችሁ ስለሚያዩ ጆሮቻችሁም ስለሚስሙ
የታደላችሁ ናችሁ በእውነት እላችኋለሁ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን እናንተ የምታዩትን ለማየት
ተመኝተው ነበር ነገር ግን አላዩም እናንተ የምትሰሙትን ለመስማት ተመኝተው ነበር ነገር ግን
አልሰሙም እየሱስ የዘራውን ምሳሌ አስረዳ ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ እንግዲህ እናንተ
የዘራው ምሳሌ ምን እንደሆነ ስሙ በመንገድ ዳር የወደቀው ዘር የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን
መንግሥት ቃል ሰምቶ የማያስተውለውን ሰው ነው ወዲያውኑ ሰይጣን መጥቶ በልቡ የተዘራውን ቃል
ይወስድበለው ታል በጭንጫማ መሬት ላይ የተዘራው የሚያመለክተው ቃሉን  ሰምቶ ወዲያውኑ በደስታ
የሚቀበለውን ሰው ነው ነገር ግን  ለጊዜው ነው እንጂ ሥር የለውም ስለዚህ በቃሉ   ምክንያት እንዳች
ችግር ወይም ስደት በደረሰበት ጊዜ ቶሎ ይሰናክላል በእሾኻማ ቁጥቋጦ መካከል የተዘራው የሚያመለክተው
ቃሉን ለጊዜው የሚሰማውን ሰው ነው ይሁን እንጂ የዚህ ዓለም አሳብና የሀብት ፍቅር ወደ ልቡ ገብቶ ቃሉን
ስለሚያንቀው ያለ ፍሬ ይቀራል በመልካም መሬት የተዘራው የሚያመለክተው ቃሉን ሰምቶ በማስተዋል
የሚቀበለውን ሰው ነው እርሱ ፍሬ ያፈራል አንዱ መቶ አንዱ ስልሳ አንዱ ሰላሳ ፍሬ ይሰጣል አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
ሥር ስላልነበረውም ደረቀ ሌላውም ዘር በእሾኻማ ቊጥቋጦ መካከልወደቀ እሾኻማውም ቊጥቋጦ
 አደገና የዘሩን ቡቃያ አንቆ አስቀረው ሌላውም ዘር በመልካምመሬት ላይ ወደቆ በቀለና ብዙ ፍሬ 
አፈራ አንዱ መቶ አንዱ ስልሳ አንዱም ሠላሳ ፍሬ ሰጠሰሚ ጆሮ ያለው ይስማ ኢየሱስ በምሳሌዎች
ስለምን ይናገር እንደነበረ ከዚህ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሱስ ቀርበው ስለምን ለሕዝቡ
በምሳሌ ትናገራለህ አሉት እሱም እንዲህሲል መለሰላቸው ለእናንተ የመንግሥተ ሰማይን ምስጢር
ማወቅ ተሰጥቶአችኋል ለእነርሱ ግን አልተሰጣቸውም ምክንያቱም ላለው ሰው ይሰጠዋል ይበዛለታልም
ከሌለው ሰው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል እያዩ ከቶ እንደማያዩ እየሰሙ እንደማይሰሙ
ወይም እንደማያስተውሉስለሆኑ እነሆ እኔ በምሳሌ እነግራቹዋለሁ ስለዚህ በነቢዩ በኢሳይያስ እንዲህ
ተብሎ የተጻፈው በእነርሱላይ ይፈጸማል መስማትንስ ትሰማላችሁ ነገር ግን ማየትንም ታያላችሁ
ነገር ግን ልብ አታደርጉምምክንያቱም እነዚህ ሕዝብ ልባቸውን አደንድነዋል ጆሮአቸውን ደፍነዋል
ዐይናቸውን ጨፍነዋል እንዲህስ ባይሆን ኖሮ በዐይናቸው ተመልክተው በጆሮአቸው ሰምተው በልባቸው
አስተውለውወደ እኔ በተመለሱና በፈወስኳቸው ነበር እናንተ ግን ዐይኖቻችሁ ስለሚያዩ ጆሮቻችሁም ስለሚስሙ
የታደላችሁ ናችሁ በእውነት እላችኋለሁ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን እናንተ የምታዩትን ለማየት
ተመኝተው ነበር ነገር ግን አላዩም እናንተ የምትሰሙትን ለመስማት ተመኝተው ነበር ነገር ግን
አልሰሙም እየሱስ የዘራውን ምሳሌ አስረዳ ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ እንግዲህ እናንተ
የዘራው ምሳሌ ምን እንደሆነ ስሙ በመንገድ ዳር የወደቀው ዘር የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን
መንግሥት ቃል ሰምቶ የማያስተውለውን ሰው ነው ወዲያውኑ ሰይጣን መጥቶ በልቡ የተዘራውን ቃል
ይወስድበለው ታል በጭንጫማ መሬት ላይ የተዘራው የሚያመለክተው ቃሉን  ሰምቶ ወዲያውኑ በደስታ
የሚቀበለውን ሰው ነው ነገር ግን  ለጊዜው ነው እንጂ ሥር የለውም ስለዚህ በቃሉ   ምክንያት እንዳች
ችግር ወይም ስደት በደረሰበት ጊዜ ቶሎ ይሰናክላል በእሾኻማ ቁጥቋጦ መካከል የተዘራው የሚያመለክተው
ቃሉን ለጊዜው የሚሰማውን ሰው ነው ይሁን እንጂ የዚህ ዓለም አሳብና የሀብት ፍቅር ወደ ልቡ ገብቶ ቃሉን
ስለሚያንቀው ያለ ፍሬ ይቀራል በመልካም መሬት የተዘራው የሚያመለክተው ቃሉን ሰምቶ በማስተዋል
የሚቀበለውን ሰው ነው እርሱ ፍሬ ያፈራል አንዱ መቶ አንዱ ስልሳ አንዱ ሰላሳ ፍሬ ይሰጣል
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



ስሎሞንም ጸሎቱን በፈጸመ ጊዜ እሳት ከሰማይ ወርዶ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና
ሌላ መሥዋዕቱን በላ የእግዚአብሔርም ክብር ቤቱን ሞላ የእግዚአብሔርን ቤት
ሞልቶት ነበርና ካህናቱ ወደ እግዚአብሔር ቤትመግባት  አልቻሉም  የእስራኤልም 
ልጆች  ሁሉ  እሳቱ  ሲወርድ  የእግዚአብሔርም ክብር በቤቱ ላይ ሲሆን ያዩ ነበር
በወለሉም ላይ በግምባራቸው ወደ ምድር ተደፍተው ሰገዱ እርሱ መልካም ነውና
ምሕረቱምለዘላለም ነውና ብለውም እግዚአብሔርን አመሰገኑ ንጉሡም ሕዝቡም
ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት መሥዋዕት ያቀርቡ ነበር ንጉሡም ሰሎሞን ሀያ ሺህ በጎ
ች ሠዋ እንዲሁ ንጉሡና ሕዝቡ ሁሉ የእግዚአብሔርን ቤት ቀደሱ ካህናቱም
በየሥርዓታቸው ሌዋውያኑም ደግሞ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና እግዚአብሔርን
አመስግኑ የሚለውን የዳዊትን መዝሙር እየዘመሩ ንጉሡ ዳዊት እግዚአብሔርን
ለማመስገን የሠራውን የእግዚአብሔርን የዜማ ዕቃ ይዘው ቆመው ነበር ካህናቱም
በፊታቸው መለከት ይነፉ ነበር እስራኤልም ሁሉ ቆመው ነበር ሰሎሞን በእግዚአብሔር
ቤት ፊት የነበረውን የአደባባዩን ውስጥ ቀደሰ ሰሎሞንም የሠራው የናስ መሠዊያ የሚ
ቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቊርባን ስቡንም መያዝ አልቻለምና የሚቃጠለውን
መሥዋዕትና የደኀንነቱን መሥዋዕት ስብ በዚያ አቀረበ ሰሎሞንም ከእርሱም ጋር እጅግ
ታላቅ ጉባኤ የሆኑ ከሐማት መግቢያ ጀምሮ እስከ ግብጽ ወንዝ ድረስ ያሉ እስራኤል ሁሉ
በዚያን ጊዜ ሰባት ቀን በዓል አደረጉ ሰባት ቀንም መሠዊያውን ቀድሰው ሰባት ቀንም በዓል
አድርገው ነበርና በስምንተኛው ቀን የተቀደሰውን ጉባኤ አደረጉ በስባተኛውም ወር በህያ
ሦስተኛውም ቀን ሕዝቡን ወደ ድንኳናቸው አሰናበተ እግዚአብሔር ለዳዊትና ለሰሎሞን
ለሕዝቡም ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ደስ ብሎአቸው ሐሤትን እያደረጉ ሄዱለሁ
በአሕዛብም ሁሉ መካከል ምሳሌና ተረት አደርገዋለሁ ከፍ ከፍ ብሎ የነበረውንም ይህን
ቤት እያዩ በዚያ የሚያልፉ ሰዎች ሁሉ እግዚአብሔር  በዚህ አገርና በዚህ ቤት ስለ ምን
እንዲህ አደረገ ብለው ይደነቃሉ መልሰውም ከግብጽ ምድር ያወጣቸውን የአባቶቻቸው
አምላክ እግዚአብሔርን ትተው ሌሎችን አማልክት ስለ ተከተሉ ስለ ሰገዱላቸውም ስለ
አመለኩአቸውም ስለዚህ ይህን ክፉ ነገር ሁሉ አመጣባቸው ይላሉ ክብር ምስጋና ይድ
ረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜንአ ሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን

 

ተግቶ ስለመጠበቅ ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ በመብልና
በመጠጥ ብዛት በስካርም በመባከንና ስለ ዓለማዊ ኑሮ በመ
ጨነቅ ልባችሁ እንዳይዝል ተጠንቀቁ አለበለዚያ ያ ቀን እን
ደ ወጥመድ በድንገት ይመጣባችኋል ምክንያቱም ያ ቀን በ
ምድር ላይ የሚገኙትን ሰዎች ሁሉ በድንገት ያጠምዳቸዋል
ስለዚህ ከሚመጣው ክፉ ነገር ሁሉ ለማምለጥ ኀይል እንድ
ታገኙና በሰው ልጅ ፊት ለመቆም እንድትችሉ እየጸለያችሁ
ዘወትር ትጉ ኢየሱስ በየቀኑ በቤተ መቅደስ ያስተምር ነበር
ሲመሽ ግን ደብረ ዘይት ወደምትባል ተራራ ላይ እየወጣ
ያድር ነበር ሰዎቹ ሁሉ ኢየሱስን ለመስማት ጠዋት በማ
ለዳ ወደ ቤተ መቅደሱ ወደ እርሱ ይሄዱ ነበር ቸሩ አባት
ድንቅ አምላካችን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን




ስለ ጠባብዋ በር ማቴ ፯ ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ
ሳለ በየከተማውና በየገጠሩ እያስተማረ ያልፍ ነበር በዚያን ጊዜ አንድ
ሰው ጌታ ሆይ የሚድኑ ጥቂቶች ሰዎች ናቸውን ሲል ጠየቀው ኢየሱስ
እንዲህ ሲል መለሰላቸው በጠባብዋ በር ለመግባት ተጣጣሩ በዚህችም
በር መግባት የሚፈልጉ ብዙዎች ናቸው ነገር ግን መግባት አይችሉም
እላችኋለሁ የቤቱ ጌታ ተነሥቶ በሩን ይዘጋዋል እናንተም በደጅ ቆማ
ችሁ በሩን በማንኳኳት ጌታ ሆይ እባክህ ክፈትልን ማለት ትጀምራላ
ችሁ እርሱም ከየት እንደመጣችሁ አላውቅም ሲል ይመልስላችኋል 
በዚያን ጊዜ እናንተ ከአንተ ጋር አብረን በልተናል አብረን ጠጥተናል
በአደባባያችንም አስተምረሃል እኮ ትሉታላችሁ እርሱም እንደገና ከየት
እንደመጣችሁ አላውቅም እናንተ ዐመፀኞች ሁሉ ከእኔ ራቁ ይላችኋል
አብርሃምን ይሰሐቅን ያዕቆብን ነቢያትንም ሁሉ በእግዚአብሔር መንግ
ሥት ታዩአቸዋላችሁ እናንተ ግን በውጪ ተጥላችሁ ስትቀሩ ለቅሶና ጥር
ስ ማፋጨት ይሆንባችኋል ብዙ ሰዎች ከምሥራቅና ከምዕራብ ከሰሜንና
ከደቡብ ይመጣሉ በእግዚአብሔር መንግሥትም በማእድ ይቀመጣሉ ስለ
ዚህ ኋለኞች ፊተኞች ይሆናሉ ፊተኞችም ኋለኞች ይሆናሉ ክብር ምስጋና
ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



የእግዚአብሔር ፍቅር ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ
የእግዚአብሔርን ቅዱስ  ስም  በሙሉ  ልቤ አመሰግናለሁ
ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ ቸርነቱንም አትርሺ
ኃጢአቴን ሁሉ ይቅር ይላል ሕመሜንም ሁሉ ይፈውሳል
ወደ መቃብር ከመውረድ ይጠብቀኛል በፍቅርና በምሕረትም
ይባርከኛል እንደ ንስር ጐልማሳና ብርቱ እንድሆን ሕይወቴን
በመልካም ነገር ይሞላታል እግዚአብሔር ለተጨቈኑት ይፈር
ዳል መብታቸውንም  ይሰጣቸዋል ዕቅዱን  ለሙሴ ገለጠለት
የእስራኤል ሕዝቦች አስደናቂ ሥራዎቹን እንዲያዩ  አደረገ
እግዚአብሔር መሐሪና ይቅር ባይ ነው ተግሣጹን አያስረዝምም
ለዘላለምም አይቈጣም  በኃጢአታችን መጠን  አልከፈለንም
ሰማይ ከምድር ከፍ የሚለውን ያህል እግዚአብሔር ለሚፈሩት
የሚሰጠው ፍቅር ታላቅ ነው ምሥራቅ ከምዕራብ የሚርቀውን
ያህል እግዚአብሔር ኃጢአታችንን ከእኛ ያርቀዋል አባት ለል
ጆቹ የሚራራላውን ያህል እግዚአብሔርም የሚፈሩትን ይራራላ
ቸዋል እግዚአብሔር ከምን እንደተፈጠርን ያውቃል ዐፈር መሆ
ናችንንም ያስታውሳል እኛ እኮ ሕይወታችን እንደ ሣር ነው እንደ
ሚያድግና እንደሚያብብ እንደ ዱር አበባ ነው ምክንያቱም የዱር
አበባ ነፋስ በሚነፍስበት ጊዜ ወዲያው ይጠፋል በዚያ ስፍራ እንደ
ነበረ እንኳ አይታወቅም ነገር ግን እግዚአብሔር ለሚያከብሩት ሁሉ
ፍቅሩን ለዘላለም ያሳያቸዋል ቸርነቱም ከትውልድ ወደ ትውልድ ይተ
ላለፋል ይህንንም የሚያደርገው ቃል ኪዳኑን ቢጠብቁ ትእዛዙንም
በታማኝነት  ቢፈጽሙ ነው  የእግዚአብሔር ዙፋን  በሰማይ ነው
የእርሱም መንግሥት ከሁሉ በላይ ነው የሚናገረውን የምታዳምጡ
ትእዛዛቱንም የምትፈጽሙ እናንተ ኀያላንና ብርቱዎች መላእክቱ
እግዚአብሔርን አመስግኑ አገልጋዮቹ የሆናችሁ ፈቃዱንም የምት
ፈጽሙ እናንተ የሰማይ ኀያላን እግዚአብሔርን አመስግኑ በግዛቱ
ሁሉ የምትገኙ ፍጥረቶቹ  እግዚአብሔርን አመስግኑ ነፍሴ ሆይ
እግዚአብሔርን አመስግኚ ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
እኛ ሰዎች ነን ፍጹም አፈሮች ነን ስለፍቅርህ ብለህ አድነን ድንቅ ነህ
አጣት እደሌለብን አርገህ እዳ ከፍለህ ሸፍነህ ፍጡርህን አዳንከው
ፍጡርም ያንተን ውለታ ረሳ አልታዘዘም  አንተ እሩሩ ከእናት ከአባት
የምትበልጥ ታላቅ አምላክ ፊጥን አብራልን ክብርህን ግለጥ ለማያውቁ
አሳውቃቸው እስከ መቼ ባንተ ያሾፋሉ ስላለህ ከፍተኛ ፍቅርህ ትታገሳልህ
የአንተ ልጆች ለሆኀው ክብርህንና ማዳንህን ስናይ ደስ ይለናል ግሩም ድንቅ
ቸር አምላካችን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለቸርነጥ ስለፍቅርህ ተመስገን 
ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙ አሜን አሜን አሜን  አሜን  አሜን
አማን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን  አሜን  አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን


እንደገናም ኢየሱስ በምሳሌ የሠርጉ ግብዣ ምሳሌ እንዲህ ይነግራቸው
ነበር መንግሥተ ሰማይ ለልጁ የሠርግ ግብዣ ያደረገውን ንጉሥ ትመስ
ላለች ንጉሡ የተጠሩትን ሰዎች ወደ ሠርጉ እንዲመጡ ለማሳስብ አገ
ልጋዮችን ወደ እነርሱ ላከ ሰዎቹ ግን ወደ ግብዣው ሊመጡ አልፈለጉም
ንጉሡ ሌሎች አገልጋዮችን እንደገና እንዲህ ሲል ላከ ወደ ተጠሩት ሰዎች
ሂዱና እነሆ የሠርግ ድግሴን አዘጋጅቻለሁ ሰንጋዎቼና የሰቡት ፍሪዳዎቼ
ታርደዋል ሁሉም ነገር ተዘጋጅቶአል ስለዚህ ወደ ሠርጉ ግብዣ ኑ ብላችሁ
ንገሩዋችው እነርሱ ግን ነገሩን ችላ ብለው አንዱ ወደ እርሻው ሌላውም
ወደ ንግዱ ሄደ የቀሩትም ደግሞ አገልጋዮቹን ይዘው በማዋረድ ደበድቡና
ገደሉአቸው በዚህ ጊዜ ንጉሡ ተቄጣና ወታደሮቹን ልኮ እነዚያን ገዳዮች
አስገደለ ከተማቸውንም በእሳት እንዲያቃጥሉ አደረገ ከዚህ በኋላ አገል
ጋዮቹን እንዲህ አላቸው እነሆ የሠርጉ ድግስ ተዘጋጅቶአል የተጠሩት ግን
ለግብዣው የተገቡ አልሆኑም ስለዚህ በየአደባባዩ ሂዱና ያገኛችሁትን ሰው
ሁሉ ወደ ሠርጉ ግብዣ ጥሩ አገልጋዮቹም በየመንገዱ ሄደው ያገኙትን ሰው
ሁሉ ክፉዎችንም ደጎችንም ሰበሰቡ የሠርጉንም አዳራሽ ተጋባዥዎች ሞሉት
ነገር ግን ንጉሡ ተጋባዥዎቹን ለማየት ወደ አዳራሽ በገባ ጊዜ የሠርግ ልብስ
ያልለበሰ አንድ ሰው አየ እንዲህም አለው ወዳጄ ሆይ የሠርግ ልብስ ሳትለብስ
እንዴት ወደዚህ ገባህ ሰውየው ግን ዝም አለ ንጉሡም አገልጋዮቹን እጅና እግ
ሩን እሰሩና አውጥታችሁ በውጪ ወዳለው ጨለማ ጣሉት በዚያም ለቅሶና ጥርስ
ማፋጨት ይሆናል አለ ቀጥሎም ኢየሱስ ስለዚህ የተጠሩ ብዙዎች ናቸው የተመረጡ
ግን ጥቂቶች ናቸው አለ ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙ አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን




የእግዚአብሔር መንግሥት መምጣት ማቴ ፳፬፤፳፫፤፳፰
ፈረሳውያን ኢየሱስን የእግዚአብሔር መንግሥት መቼ ት
መጣለች ሲሉ ጠየቁት እርሱም እንዲህ ሲል መለሰላቸው
የእግዚአብሔር መንግሥት የምትመጣው ሰዎች በሚጠ
ባበቁት ዐይነት አይደለም እንዲሁም እነሆ እዚህ ናት ወ
ይም እዚህ ናት የምትባል አይደለችም ምክንያቱም
የእግዚአብሔር መንግሥት በመካከላችሁ ስለሆነች ነው
ቀጥሎም ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ ከሰው
ልጅ ቀኖች እንዱን እንኳ ምነው ባየን የምትሉበት ቀን
ይመጣል ነገር ግን አታዩም ሰዎች እነሆ ክርስቶስ እዚህ
ነው ወይም እዚህ ነው ይሉአችኋል ነገር ግን እነርሱ የሚ
ሉትን አትመኑ አትከተሉአቸውም መብረቅ በሰማይ ላይ
ሲበርቅ ከዳር እስከ ዳር እንደሚያበራ የሰው ልጅ በሚመ
ጣበትም ቀን እንዲሁ ይሆናል ነገር ግን የሰው ልጅ አስቀድ
ሞ ብዙ መከራ ሊቀበል በዚህ ዘመን ሰዎችም ሊናቅና ሊነቀ
ፍ ግድ ነው በኖኀ ዘመን እንደሆነው ዐይነት የሰው ልጅ በሚ
መጣበት ጊዜም እንዲሁ ይሆናል ኖኀ ወደ መርከብ እስከገ
ባበት ቀን ድረስ ሰዎች ሲበሉና ሲጠጡ ሲጋቡም ነበር በዚያ
ን ጊዜ የጥፋት ውሃ መጣና አጥለቅልቆ ሁሉንም አጠፋቸው
እንዲም ደግሞ በሎጥ ዘመን እንደሆነው ዐይነት ይሆናል በዚ
ያን ጊዜ ሰዎች ሲበሉና ሲጠጡ ሲሸጡና ሲገዙ አትክልት
ሲተክሉና ቤትም ሲሥሩ ነበር ነገር ግን ሎጥ ከሰዶም በወጣ
በት ቀን እሳትና ዲን ከሰማይ ዘንሞ ሁሉንም አጠፋ የሰው
ልጅ በሚገለጥበት ቀንም እንዲሁ ይሆናል በዚያን ቀን በቤቱ
ጣራ ላይ ያለ ሰው በቤቱ ውስጥ ያለውን ዕቃ ለመውሰድ አይ
ውረድ በእርሻም ቦታ ያለ ሰው ወደ ቤቱ አይመለስ የሎጥን
ሚስት አስታውሱ ሕይወቱን ለማዳን የሚፈልግ ሁሉ ያጣታል
ሕይወቱን አሳልፎ የሚሰጥ ሁሉ ያድናታል በዚያች ሌሊት
ሁለት ሰዎች በአንድ አልጋ ይተኛሉ ከእነርሱም አንዱ ይወ
ሰዳል ልላውይቀራል እላችኋለሁ ሁለት ሴቶች በአንድ ቦታ
አብረው ይፈጫሉ አንድዋ ትወሰዳለች ሌላዋ ትቀራለች ሁለ
ት ሰዎች በአንድ እርሻ ቦታ ይሠራሉ አንዱ ይወሰዳል ሌላው
ይቀራል ደቀ መዛሙርቱም ኢየሱስን ጌታ ሆይ ወዴት ነው የ
ሚወሰዱት ሲሉ ጠየቁት እርሱም በድን ባለበት አሞራዎች
ይሰበሰባሉ ሲል መለሰላቸው ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘ
ለዓለሙ አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን



ልዑል እግዚእብሔር መርጦ የነበረው የእስራኤል ሕዝብ ወደ ሮም ሰዎች
የክርስቶስ እንደመሆኔ መጠን እውነት እናገራለሁ እንጂ አልዋሽም
በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው ኀሊናዬም እንደማልዋሽ ይመሰክርልኛል
ትልቅ ሐዘንና የማያቋርጥ ጭንቀት በልቤ አለ በሥጋ ዘመዶቼ ስለሆኑት
ወገኖቼ ከክርስቶስ ተለይቼ የእግዚአብሔር እርግማን ቢደርስብኝ በወ
ደድሁ ነበር እስራኤላውያን  የእግዚአብሔር ምርጥ ሕዝብ  ናቸው
እግዚአብሔር እነርሱን ልጆቹ አደረጋቸው ክብሩን ገለጠላቸው ቃል
ኪዳን ገባላቸው ሕግን ሰጣቸው እውነተኛውን አምልኮ አሳያቸው
የተስፋውንም ቃል ሰጣቸው እነርሱ በትውልዳቸው ከነገድ አባቶች
የመጡ ናቸው ክርስቶስም በሥጋ የመጣው ከእነርሱ ነው እርሱ ከሁሉ
በላይ የሆነና የተባረከ አምላክ ነው አሜን ይሁን እንጂ የእግዚአብሔር
ቃል ተሽሮአል ማለት አይደለም ምክንያቱም የእስራኤል ዘር በሙሉ እው
ነተኞች  እስራኤላውያን  አይደሉም  እንዲሁም  የአብርሃም  ዘር  ሁሉ
የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው ማለት አይደለም ምክንያቱም እግዚአብሔር
አብርሃምን ዘር የሚወጣልህ በይስሐቅ ነው ብሎት ስለነበር ነው ስለዚህ በሥጋ
የተወለዱት የእግዚአብሔር ልጆች አይደሉም ነገር ግን ዘር ሆነው የሚቄጠሩት
የተስፋው ቃል ልጆች ብቻ ናቸው ይህም እግዚአብሔር የሰጠው የተስፋ ቃል
የዛሬ ዓመት በዚህ ጊዜ እመጣለሁ ሣራም ወንድ ልጅ ትወልዳለች የሚል ነው
ይህም ብቻ ሳይሆን ርብቃ የነገድ አባታችን ከሆነው ከይስሐቅ መንታ ልጆችን
በፀነሰች ጊዜ የእግዚአብሔር ምርጫ በሥጋ ሳይሆን በጥሪ መሆኑን ለመግለጥ
ሁለቱ ልጆች ከመወለዳቸውና ክፉና ደግ ከማድረጋቸው በፊት እግዚአብሔር
ርብቃን ታላቁ ለታናሹ ተገዥ ይሆናል አላት ይህም ያዕቆብን ወደድሁ ዔሳውን
ግን ጠላሁ ተብሎ  እንደተጻፈው ነው እንግዲህ ምን እንላለን  እግዚአብሔር
ያዳላል ማለት እንችላለንን እግዚአብሔር ያዳላል  ማለጽ   ከቶ አንችልም ም
ክንያቱም እግዚአብሔር ሙሴን ልምረው የምፈልገውን እምረዋለሁ ልራራለት
የምፈልገውንም እራራለታለሁ ብሎታል ስለዚህ የእግዚአብሔር ምርጫ የሚገ
ኘው በሰው ፈቃድና በሰው ሥራ ሳይሆን በእግዚአብሔር ምሕረት ነው በዚህ
ምክንያት ስለ ፈርዖን በአንተ ኀይሌን ለማሳየትና ስሜም በዓለም ሁሉ ላይ እን
ዲታወቅ ለማድረግ አንግሼሃለሁ የሚል ቃል ተጽፎአል ስለዚህ  እግዚአብሔር
የሚፈልገውን ይምረዋል የሚፈልገውንም እልኸኛ ያደርገዋል ክብር ምስጋና
ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



በእግዚአብሔር የመታመን ጸሎት እግዚአብሔር
ሆይመጠጊያ እንድትሆነኝ ወደ አንተ መጥቻለሁ
ስለዚህበጠላቶቼ በመሸነፍ እንዳፍር አታድርገኝ በጽ
ድቅምአድነኝ ፈጥነህ ስማኝ ታደገኝም አንተ የእኔ ጠባቂና
አዳኝ ስለሆንህ መጠጊያ ምሽግ ሁነኝ አንተ መጠጊያ
ምሽጌ ነህ ስለ ስምህ ስትል ምራኝ  የምሄድበትንም
መንገድ አሳየኝ አንተ መጠጊያዬ ስለሆንህ ጠላቶቼ
ከዘረጉብኝ ወጥመድ አውጣኝ  የእውነት አምላክ
የሆንህ እግዚአብሔር ሆይ ሕይወቴን ለአንተ ዐደራ
ስለሰጠሁ አድነኝ አንተ ለሐሰተኞች አማልክት የሚሰ
ግዱትን ሁሉ ትጠላለህ እኔ ግን በአንተ እታመናለሁ
ስለማያቋርጠው ፍቅርህ ደስ ይለኛል በደስታም እፈነድ
ቃለሁ አንተ መከራዬን ተመልክተሃል ችግሬንም ዐውቀሃል
ለጠላቶቼ አሳልፈህ አልሰጠኸኝም ይልቁንም ወደፈለግሁበት
ስፍራ እንድሄድ ሰፊ መንገድ ከፈጥልኝ እግዚአብሔር ሆይ
በችግር ላይ ስለሆንሁ ምሕረትን አድርግልኝ በለቅሶ ብዛት
ዐይኖቼ ደከሙ እጅግ ተጐሳቍዬአለሁ ከሐዘን ብዛት የተነሣ
ወደ ሞት ተቃረብሁ ለቅሶም ዕድሜዬን አሳጠረ ከመከራዬ
ብዛት የተነሣ ደከምሁ አጥንቶቼም ደቀቁ ጠላቶቼ ሁሉ ይል
ቁንም ጐረቤቶቼ በንቀት ይመለከቱኛል የሚያውቁኝም ሁሉ
ይጸየፉኛል በመንገድ ሲያዩኝም ከእኔ ይሸሻሉ እንደ ሞተ ሰው
ተረሳሁ ተሰብሮ እንደተጣለ የሸክላ ዕቃ ሆንሁ የጠላቶቼን
ሹክሹክታ ሰማሁ ድንጋጤም በዙሪያዬ ነበረ እኔን ለመግደል
በማሤር በእኔ ላይ ይማከራሉ  እግዚአብሔር ሆይ  አንተ
አምላኬ ስለሆንህ እኔ በአንተ እታመናለሁ እኔ ሁልጊዜ
በአንተ እጅ ነኝ ከጠላቶቼ እጅ ታደገኝ ከሚያሳድዱኝም
ሁሉ አድነኝ ወደ አገልጋይህ በርኀራኄ ተመልከት በማያ
ቋርጠው ፍቅርህም አድነኝ እግዚአብሔር ሆይ ወደ አንተ
በምጣራበት ጊዜ አታሳፍረኝ ክፉዎች ግን ይዋረዱ ተሽቆል
ቁለውም ወደ ሲኦል ይውረዱ ሐሰተኞችን ዝም አሰኛቸው
ምክንያቱም እነርሱ ትዕቢተኞችና ደፋሮች ሆነው በእውነ
ተኞች ሰዎች ላይ በንቀት ይናገራሉ አንተን ለሚያከብሩ
ያዘጋጀኸው ቸርነት እጅግ ብዙ ነው አንተ ቸር እንደሆ
ንህና ወደ አንተ የሚጠጉትን በደኀና ስፍራ  ደብቀህ
ከጠላቶቻቸው ስድብ ታድናቸዋለህ ጠላቶቼ በዙሪያዬ
ከብበው ባስጨነቁኝ ጊዜ በሚያስደንቅ ሁኔታ ፍቅሩን
ስለገለጠልኝ እግዚአብሔር ይመስገን  ከድንጋጤዬ
የተነሣ እግዚአብሔር ከፊቱ ያራቀኝ መስሎኝ ነበር
ነገር ግን ዕርዳታውን ፈልጌ ወደ እርሱ ስጣራ ጩኸ
ቴን ሰማ እናንተ ታማኞች ወገኖቹ እግዚአብሔርን
ውደዱት እግዚአብሔር ታማኞችን ይጠብቃል ለት
ዕቢተኞች ግን ተገቢ  ቅጣታቸውን  ይሰጣል
በእግዚአብሔር ተስፋ የምታደርጉ ሁሉ ጠንክሩ
በርቱም ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን


ስሎሞንም ጸሎቱን በፈጸመ ጊዜ እሳት ከሰማይ ወርዶ የሚቃጠለውን
መሥዋዕትና ሌላ መሥዋዕቱን በላ የእግዚአብሔርም ክብር ቤቱን ሞላ
የእግዚአብሔርን ቤት ሞልቶት ነበርና ካህናቱ ወደ እግዚአብሔር ቤት
መግባት  አልቻሉም  የእስራኤልም  ልጆች  ሁሉ  እሳቱ  ሲወርድ 
የእግዚአብሔርም ክብር በቤቱ ላይ ሲሆን ያዩ ነበር በወለሉም ላይ በግ
ምባራቸው ወደ ምድር ተደፍተው ሰገዱ እርሱ መልካም ነውና ምሕረቱም
ለዘላለም ነውና ብለውም እግዚአብሔርን አመሰገኑ ንጉሡም ሕዝቡም ሁሉ
በእግዚአብሔር ፊት መሥዋዕት ያቀርቡ ነበር ንጉሡም ሰሎሞን ሀያ ሺህ በጎ
ች ሠዋ እንዲሁ ንጉሡና ሕዝቡ ሁሉ የእግዚአብሔርን ቤት ቀደሱ ካህናቱም
በየሥርዓታቸው ሌዋውያኑም ደግሞ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና እግዚአብሔርን
አመስግኑ የሚለውን የዳዊትን መዝሙር እየዘመሩ ንጉሡ ዳዊት እግዚአብሔርን
ለማመስገን የሠራውን የእግዚአብሔርን የዜማ ዕቃ ይዘው ቆመው ነበር ካህናቱም
በፊታቸው መለከት ይነፉ ነበር እስራኤልም ሁሉ ቆመው ነበር ሰሎሞን በእግዚአብሔር
ቤት ፊት የነበረውን የአደባባዩን ውስጥ ቀደሰ ሰሎሞንም የሠራው የናስ መሠዊያ የሚ
ቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቊርባን ስቡንም መያዝ አልቻለምና የሚቃጠለውን
መሥዋዕትና የደኀንነቱን መሥዋዕት ስብ በዚያ አቀረበ ሰሎሞንም ከእርሱም ጋር እጅግ
ታላቅ ጉባኤ የሆኑ ከሐማት መግቢያ ጀምሮ እስከ ግብጽ ወንዝ ድረስ ያሉ እስራኤል ሁሉ
በዚያን ጊዜ ሰባት ቀን በዓል አደረጉ ሰባት ቀንም መሠዊያውን ቀድሰው ሰባት ቀንም በዓል
አድርገው ነበርና በስምንተኛው ቀን የተቀደሰውን ጉባኤ አደረጉ በስባተኛውም ወር በህያ
ሦስተኛውም ቀን ሕዝቡን ወደ ድንኳናቸው አሰናበተ እግዚአብሔር ለዳዊትና ለሰሎሞን
ለሕዝቡም ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ደስ ብሎአቸው ሐሤትን እያደረጉ ሄዱለሁ
በአሕዛብም ሁሉ መካከል ምሳሌና ተረት አደርገዋለሁ ከፍ ከፍ ብሎ የነበረውንም ይህን
ቤት እያዩ በዚያ የሚያልፉ ሰዎች ሁሉ እግዚአብሔር  በዚህ አገርና በዚህ ቤት ስለ ምን



ለመዘምራን አለቃ በመለክቶች የቆሬ ልጆች ትምህርት የፍቅር
መዝሙር ልቤ መልካም ነገርን አፈለቀ እኔ ሥራዬን ለንጉሥ
እነግራለሁ አንደበቴ እንደ ፈጣን ጸሓፊ ብርዕ ነው ውበጥ
ከሰው ልጆች ይልቅ ያምራል ሞገስ በከንፈሮችህ ፈሰሰ ስለዚህ
እግዚአብሔር ለዘላለም ባረከህ ኃያል ሆይ  በቊንጅናህና
በውበጥ ሰይፍህን በወገብህ ታጠቅ ስለ ቅንነትና ስለ የዋህነት
ስለ ጽድቅም አቅና ተከናወን ንገሥም ቀኝህም በክብር ይመራ
ሃል ኃያል ሆይ ፍላጻዎጭ የተሳሉ ናቸው እነርሱም በንጉሥ
ጠላቶች ልብ ውስጥ ይገባሉ አሕዛብም በበታጭ  ይወድቃሉ
አምላክ ሆይ ዙፋንህ ለዘላለም ነው የመንግሥትህ በትር የቅንነት
በትር ነው ጽድቅን ወደድህ ዓመፃንም ጠላህ ስለዚህ ከባልንጀ
ሮችህ ይልቅ እግዚአብሔር አምላክህ የደስታ ዘይትን ቀባህ በልብ
ሶችህ ሁሉ ከርቤና ሽቱ ዝባድም አሉ ከዘሆን ጥርሶች አዳራሽ ደስ
ያሰኙሃል የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው በወርቅ  ልብስ
ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች ልጄ ሆይ ስሚ
እዪ ጆሮሽንም አዘንብዪ ወገንሽን ያባትሽንም ቤት እርሺ ንጉሥ
ውበትሽን ወደዶአልና እርሱ ጌታሽ ነውና የጢሮስ ሴቶች ልጆች
እጅ መንሻን ይዛው ይሰግዱለታል የምድር ባለጠጎች አሕዛብ
በፊትሽ ይማለላሉ ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው ልብስዋ
የወርቅ መጐናጸፊያ ነው በኋላዋ ደናግሉን ለንጉሥ ይወስዳሉ በልን
ጀሮችዋንም ወደ አንተ ያቀርባሉ በደስታና በሐሴት ይወስዱአቸዋል
ወደ ንጉሥ እልፍኝም ያስገቡአቸዋል በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተወለ
ዱልሽ በምድርም ሁሉ ላይ ገዥዎች አድርገሽ ትሾሚያቸዋለሽ ለልጅ
ልጅ ሁሉ ስምሽን ያሳስባሉ ስለዚህ ለዓለምና ለዘላለም አሕዛብ ይገዙ
ልሃል ክብር ምስጋና ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ይድረስ ለዘለዓለ
ሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን  እየሱሴ እየሱሴ እየሱሴ
መዳኃኒቴ የሕይወት ቤቴ አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን



ክብር ምስጋና  ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን አሜን
ቸሩ አምላክ ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶር በገለጠው
ሚስጥር ባዳነን በታላቅ ቸርነቱ ምህረቱ ደግነቱ አዛኝነቱ ፍቅሩ
እሩሩ ግሩም ድንቅ ነው እኔ ህልም አየው ሰማዩ በጣም ቀርባል
ከሰማይ ድምጸ ተሰማ ስዎችም ተናወጡ ተንቀጠቀጡ ትርምስ
ሆነ በጣም የጎላ ድምጸ በአማርኛ ተናገረ ወዮላቸው ጠንቃይን
የማመልኩ ጉዳቸው ፈላ ወዮላቸው መተተኞች ጉዳቸው ፈላ
ወዮላቸው በተለያየ እንሰሳት የማመልኩ ጎዳቸው ፈላ ወዮላቸው
ሰላቢሆች ጉዳቸው ፈላ ወዮላቸው አጋንት ሰብሳቢሆች ጉዳቸው
ፈላ ወዮላቸው ጠንቃዮች ጉዳቸው ፈላ ወዮላቸው የተለያየ
አምልኮት ያላቸው ጉዳቸው ፈላ ወዮላቸው ወዮላቸው ጉዳቸው
ፈላ ከዛም ወዳው ጸጥ አለ ሰዎችም ለመደበቅ ሲተራመስ እኔም
ተንቀጠቀቱ አንድ ምድር የሚመስል የጣውላ ቤት ስር ተደበኩ
ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ እያልኩ ስጠራውት
በጣራ መአል ውስጥ አየውት  ክፉ አውሬውን ዘዶ አብዳል
ከዛ ከሰማይ በሬ የማክል ዘዶ ተጣለ ያም ዘዶ በጣም የተቀዘበዘ
ያበደ በራሴ ላይ ሲጎራደድ አየውት እግሩ አጭር መርገጫው
ሰፊ የሆነ አጠገቤ የተደበቀውን አውጥቶ አፉ ውስጥ ሲከተው
በድንጋጤ ብንን አልኩ አቤት አቤት እግዚሆ አግዚሆ አግዚሆ
ቸሩ አምላክ በአንተ ቸርነት አድነን ድረስልን ጠብቀን አሜን
ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ትላለች
ጠዋት ማታ ነፍሴ አዳኛን አውቃለችና ክብር ምስጋና ይድረሰው
ለዘለዓለሙ አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን



ቸሩ አምላካችን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ከእንዲህ አይነቱሁ የሴጣን ልጆች አያጋጥምን ባለፈው ዜና
ሲናገር አንድ የጀርመን ሰው ለአስር አመት በሆስፒታል
በረዳትነት ሲሰራ የእሱ ሽፊት በሆነ ጊዜ ብዙ ይሞታል ይህ
ምንድነው ብለው ነገሩን ሲመረምሩ ሲጠይቁት በመርዝ
መርፌ እየወጋቸው እደ ሞቱ ተናገረ ፳፯ ያለው ውሽት ነው
መቃብሩን ከፍተው እሬሳውን መርምረው ያገኙት ፻፻ ሰው
በዚህ እደገደላቸው ተደረሰ በአሥር አመት ውስጥ ስንት
እደገደለ መገመት አይቻልም ብለው አሉ ነገሩ በፍርድ ቤት
ቀረበ ሌላ ደግሞ በጀርመን አገር ውስጥ ሰውን የሚበሉ አሉ
ልክ እደ በሬ ሥጋ ከተለያየ አገር ያስመጣሉ ይበላሉ አቤት
እግዞ ምን ጊዜ ነው ደግሞ እራሽያ አገር እናታን የዘጠኝ
ወር ቤታን ገላት ቆራርጣ ከሶፋሀው ስር ደብቃት ለፖሊስ  
እናቴ ጠፋች በማለት አመለከተች በማልቀሳ ብዙ ደራማ
በማድረጋ ተጠራጥረው ቤቱን ሲፈትሹ ከሶፋ ስር በላስቲክ
ውስጥ አገኙት ወዳው እሳን ወደ እስር ቤት ወሰዳት ሌላ
ደግሞ አንድ ትርኩሽ ወንድ ሚስቱን የአምስት ልጆቱን
እናት ገሎ ቆራርጦ በመስኮት ወረወራት አቤት ጨካኔ ሌላ
አንድ ሰው በህንተነት የምበላው ሰው እፈልጋለው ፈቃደኛ
የሆ ይደውልልኝ የሚበላው ሰው ደወለ ተገናኝተው ካናቱ
ቆርጦ ጠብሰው በሉ ከዛም በሙሉ በላው ተያዘ ነገር ግን
የበላው ሰው መስማማቱን ማስረጃ ቪዲሆ ስላለው አልተ
ፈረደበትም እዲህ አይነቱ ጭራቅ በራሽያ አገር አምሳ አ
ምስ ሰዎችን በልታል ደግሞም አሜሪካን አገርም እዲህ አይ
ነቶቹ ሰዎች አሉ  በተለያየ አገር ይኖራሉ ሴት ሆነ ወንድ
ሰው ማንነቱን ሳታቁ ሳትፀልዩ ጌታን ሳታስቀድሙ አትውጡ
በለውበት አገር አንድ ሴት ስምት ልጆቻን ገላለች ለምን ሲላት
ከዚህ ክፉ አለም ላድናቸው ፈልጌ ነው አንዱም እናቱን ገደለ
ምክያቱም እራስህን ቻል እኔ ያረኩልህ ይበቃ ሥራ ያዝ ውጣ
ሰላለችው አንዳም እዲሁ እናታን ገደለች ታዳያ ይህ ምንአይነቱ
ጊዜ ይመስላችዋል እናት ልጆቻን ከገደለች ልጆችም በወላጆቻቸው
በጠላትነት ከተነሱ የሚያመለክተው የክፉ የጠላታችን ሰዓት
መሆኑን ይገልጣል ባለፈው አመቶች ካየነው ከሰማነው እየ
ባሰ ሄደ እንጂ አልተሻለም በጀርመን አገር ሚስቱን ሁለት
ልጆቹን ቆራርጦ ገደላቸው አሜሪካን አገር አምስት ልጆቻን
ቆራርገደለቻቸው አንዱ ሰው በቢሲኪሊሊት ሲሄድ አንዱ
በመቀስ ጀርባውላይ ሰካበት አንዱ እርጉዛን ገደላት እዲሁም
አንዱ ከእህቱ ጋር ግኑኚነት አድጎ እሳም አረገዘች ከነ ልጃ
አቃጠላት ሁለት ባልና ሚስት ልጃቸውን አቃጠሉ ሌላዋም
ልጃን አስርባ ገደለች በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ስለዚህ
ተግተን እንፀልይ ከሁሉበፊት ጌታን እናስቀድመው ቢያመንም
ከአኪም በፊት ጌታቸሩ አምላካችን ጌታችን መድኃኒታችን
ኢየሱስ ክርስቶስከፊትና ከዋላ እያስቀደምን በንፅህና እንጋዝ
ያድነን አቤት በቸርነትህ ማረን ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓ
ለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜንአሜን

16.10.2016

ክብር ምስጋና ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን አሜን

በህልሜ እንዲህ ብዬ አወጅኩ ኢየሱስ ይመጣል በመለአኮች

ታጅቦ ከዛም አንድ ትንሽ ልጅ እሱም አዎ ይመጣል አለ ደግ

ሞም  ከእኔ ተቀብለው ወደ ቀኝ ያሉ ሰዎቹ ኢየሱስ ይመጣል

ከመለአኮች ጋር ሌሎቹም ከወደ ግራዬ ያሉ ሰዎችም አዎ ሲሉ

እኔም ኢየሱስ በመለአኮች ታጅቦ ይመጣል እነሱም ኢየሱስ ይ

መጣል በለው ያውጃሉ መልካቸው አይታዩኝም ድምፃቸው ብቻ

ይሰማኛል እኔም አልካቸው ሰማዩ ሲከፈት መላእክቶች ሲወርዱ

እዝብ ያለቅሳል ስል ትንሹ ልጅ ለምን ደስ ይላል እንጂ ለምን

ያለቅሳሉ አለኝ እኔም እንዲህ አልኩት ቸሩ አምላካችን ጌታችን

መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እሱ ቸር ስለሆነ ስለሞተልን እሱን

ሲያዩት ተፀፅተ ስላላመኑት ያለቅሳሉ ከዛም ደንግጬ ብንን አልኩ

ቀኑ ቀርባልና ተግታቹሁ ነቅታቹሁ ጠብቁ ብላል ቸሩ አባታችን ደሞ

ም የእኔ መምጣት ከአብ በቀር የሰማያት መላእክቶች እንኳን አያ

ውቁትም የምመጣው ልክ እደሌባ ነው ተኝታቹሁ እዳልመጣ ትጉና

ፀልዩ አለ ጌታ የጎደለንን እሱ በፍቅሩ ይሙላበት ቀና ብለን እንድናየ

ው ይርዳን ይባርከን የፍቅር እጆቹ ይቀፈን ሕይወታችን ብርሃንናች

ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱቅ ቅዱስ ቅዱስ

ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜን አሜን

እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል

እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል

እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል

አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን

አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን

አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን

15.10.2016

እግዚአብሔር ፍቅር ነው ወዳጄቼ  ሆይ ፍቅር ከእግዚአብሔር

ስለሆነ እርስ በርሳችን እንፋቀር እግዚአብሔርንና ሰውን የሚያፈ

ቅር ሁሉ የእግዚአብሔር ልጅ  ነው እግዚአብሔርንም ያውቃል

እግዚአብሔር ፍቅር ስለሆነ እግዚአብሔርንና ሰውን የማያፈቅር

ሁሉ እግዚአብሔርን አያውቅም በልጁ አማካይነት ሕይወት እንድ

ናገኝ እግዚአብሔር አንድ ልጁን ወደ ዓለም ልኮታል  በዚህም

የእግዚአብሔር ፍቅር ምን ያህል እንደሆነ ለእኛ ተገልጦአል ፍቅር

ማለት እንዲህ ነው እኛ እግዚአብሔርን ስለወደድነው ሳይሆን እርሱ

ስለወደደንና ኃጢአታችንን እንዲደመሰስ ልጁን ስለላከልን ነው ወዳ

ጆቼ ሆይ እግዚአሔር ይህን ያህል ካፈቀረን እኛም እርስ በርሳችን መ

ፋቀር ይገባናል እግዚአብሔርን ያየው ማንም ሰው የለም እኛ እርስ በ

ርሳችን ብንፋቀር እግዚአብሔር በእኛ ይኖራል ፍቅሩም በእኛ ፍጹም

ይሆናል እግዚአብሔር መንፈሱን ስለ ሰጠን በእርሱ እንደምንኖርና

እርሱም በእኛ እንደሚኖር እናውቃለን አብ የዓለም አዳኝ አድርጎ

ወልድን እንደላከው አይተናል እንመሰክራለንም ኢየሱስየእግዚአብሔር

ልጅ እንደሆነ በሚመሰክር ሰው ሁሉ ውስጥ እግዚአብሔር ይኖራል እርሱ

ም በእግዚአብሔር ይኖራል ስለዚህ እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር እና

ውቃለን እናምናለንም እግዚአብሔር ፍቅር ነው በፍቅር የሚኖር በእግዚአብሔር

ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል  በዚህ ዓለም እኛ  የምንኖረው  ልክ

ክርስቶስ እንደሚኖረው እንደመሆኑ መጠን ፍቅራችን ፍጹም ቢሆን በፍርድ ቀን

ያለፍርሃት በፊቱ ለመቅረብ ሙሉ መተማመን ይኖረናል ፍጹም ፍቅር ፍርሃትን አ

ውጥቶ ይጥላል እንጂ በፍቅር ፍርሃት የለም ፍርሃት ከቅጣት ጋር የተያያዘ ስለሆነ

የሚፈራ ሰው ፍቅሩ ፍጹም አይደለም እግዚአብሔር አስቀድሞ ስላፈቀረን እኛም

እናፈቅራለን እግዚአብሔርን እወድዳለሁ እያለ ወንድሙን የሚጠላ ሐሰተኛ ነው

ያየውን ወንድሙን የማይወድድ  ከሆነ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወድድ አይችልም

ስለዚህ ክርስቶስ የሰጠን ትእዛዝ እግዚአብሔርን የሚወድድ ወንድሙንም ይውደድ

የሚል ነው ክብር ምስጋና ይድረሰው ለዘለዓለሙም አሜን አሜን አሜንአሜንአሜን

አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን

አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን

አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን

Diese Webseite wurde kostenlos mit Homepage-Baukasten.de erstellt. Willst du auch eine eigene Webseite?
Gratis anmelden